አሸባሪው ህወሃት የጥቃት ድርጊት እንዲፈጽምና የዜጎችን ህይወት እንዲያመሰቃቅል መንግስት አይፈቅድለትም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው ህወሃት ከትግራይ ክልል አልፎ በአጎራባች ክልሎች ላይ ተጨማሪ የጥቃት ድርጊት እንዲፈጽምና የዜጎችን ህይወት እንዲያመሰቃቅል መንግስት አይፈቅድለትም” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።
ሚኒስቴሩ…
ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ ከተመድ የህዝብ ፈንድ የሰብዓዊ ድጋፍ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ ከተባበሩት መንግስታት የህዝብ ፈንድ የሰብዓዊ ድጋፍ ዳይሬክተር ሾኮ አራካኪና ከተቋሙ የኢትዮጵያ ተወካይ ዴኒያ ጋይሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው ከተባበሩት…
በነሐሴ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በነሐሴ ወር ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጪ ያለው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ በነሐሴ ወር ከአውሮፕላን ነዳጅ ምርት ውጭ ያሉ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት…
የቀድሞው ፕሬዝዳንት ሰፊ ዕውቀትና ልምድ ለመማር ይጠቅማል – ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የህይወት ታሪክና ስራዎች ላይ ያተኮረ መፅሐፍ ተመረቀ።
በደራሲ ዓለምነህ ረጋሳ የተዘጋጀው መፅሐፍ "ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ዊርቱ እና የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ከ1949 ዓ.ም እስከ ...…
“ በምንም የማይተካ ህይወቱን ለሰጠ ጀግናው ሠራዊታችን የሚተካ ደም በመስጠታችን ደስተኞች ነን” – የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ለግሰዋል፡፡
የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች "አገር ስትኖር ነው እኛ የምንኖረው፤ የአገር አንድነትን ለማስጠበቅ እየተዋደቀ ላለው የመከላከያ ሰራዊት ደም…
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትህነግን ርዝራዦች የጥፋት ተልዕኮ ለማክሸፍ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትህነግን የሽብር ቡድን የጥፋት ተልዕኮ ለማክሸፍ የጸጥታ ሃይሉንና ህብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ እየሠራ እንደሚገኝ የክልሉ በብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡
የጽህፈት ቤት ሃላፊው…