Fana: At a Speed of Life!

በ2014 አዲሱ ስርአተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው የትምህርት ዘመን በተመረጡ ትምህርት ቤቶች የአዲሱን ስርአተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ እንደሚጀመር አስታወቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በአሁኑ ሰዓት በስርዓተ- ትምህርት ዝግጅት ክልሎች ያሉበትን ሁኔታ እየገምገመ ይገኛል።…

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ለመከላከያ ሰራዊት አጋርነታቸውን የሚያሳዩበት መድረክ በብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መቆማቸውን ለመግለፅ የተዘጋጀ መርሃ ግብር በብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግበሩ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ተግኝተዋል፡፡…

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች የ1 ወር ደመወዛቸውን ለመከላከያ ሰራዊት ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለሀገር ለመከላከያ ለመስጠት ቃል ገቡ።   የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ማዕድን ነዳጅ እና ባዬ ፊዩል ኮርፓሬሽን እንዲሁም…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጋና እና ከዚምባቡዌ አቻው ጋር ላለበት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ዝግጅት ለ28 ተጫዋቾች የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጥሪ አድርገዋል፡፡ በዚህም ከኢትዮጵያ ቡና አስራት ቱንጆ ፣አማኑኤል ዮሀንስ፣…

የኢትዮጵያ ሀይልና የሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት በጋራ በወሰዱት እርምጃ የአልሸባብ ቡደን ተደመሰሰ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ሶማልያ ዋጅድ እና አካባቢው ላይ ድጋፍ በመስጠት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሀይልና የሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት በጥምር በወሰዱት እርምጃ የአልሸባብ ቡድን መደምሰሱ ተገለፀ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ሶማልያ…

በመተከል ዞን የመከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተከል ዞን ሁሉም ወረዳዎች የመከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል ለወሰኑ ወጣቶች ሽኝት ተደረገ፡፡ በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች የተገኙ ሲሆን ወጣቶቹ በህልውናው ዘመቻ ከሰራዊታችን ጎን ለመሰለፍ…

እርዳታ ተከለከልኩ የሚለው አሸባሪ ድርጅት የእርዳታ እህል የተከማቸባቸውን መጋዘኖች አቃጥሏል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እርዳታ ተከለከልኩ የሚለው አሸባሪ ድርጅት የእርዳታ እህል የተከማቸባቸውን መጋዘኖች ማቃጠሉ ተገለፀ፡፡ የመንግስትን የተናጠል የተኩስ አቁም ውሳኔ ወደ ጎን በመተው በአፋር እና በአማራ ክልሎች ላይ ትንኮሳ እየፈጸመ ያለው አሸባሪው ሀወሓት በአንድ…

አገልግሎት ከማይሰጡ ንብረቶች ከ72 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2013 በጀት ዓመት አገልግሎት የማይሰጡ የተለያዩ ንብረቶችን በማስወገድ 72 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የተቋሙ የንብረት አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሥራ አስኪያጅ አቶ አበበ…

የወልድያ ሰላም ተጠብቆ እንዲዘልቅ የከተማዋ ወጣቶች እያደረጉት ያለውን ተጋድሎ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልድያ ሰላም ተጠብቆ እንዲዘልቅ የከተማዋ ወጣቶች እያደረጉት ያለውን ተጋድሎ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ሙሐመድ ያሲን ጠየቁ።   የወልድያ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙሐመድ ያሲን እንዳሉት÷ወልዲያ ተስፋፊውና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሐፈት ቤት ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሐፈት ቤት ሠራተኞች የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት መወሰናቸው ተገለፀ፡፡ ሰራተኞቹ ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ በመስጠትና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ነው የአንድ ወር…