በተለያየ ዘርፍ የተሰማሩ የአማራ ክልል ሴቶች ለልዩ ሃይሉ ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ሴት ባለሃብቶች፣ ነጋዴዎች እና የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ለሀገር ዋጋ እየከፈሉ ላሉ ጀግኖች ደጀንነታቸውን ለማሳየት "የዘመኑ ጣይቱዎች እንሁን" በሚል መሪ ቃል 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በማሰባሰብ የገዟቸውን የተለያዩ ቁሳቁስ ለክልሉ…