Fana: At a Speed of Life!

የአሸባሪውን ህወሓት የባንዳነት ተግባር በመቀልበስ ሀገራዊ አንድነትና ሰላም ማረጋገጥ እንችላለን-የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዝብ ጋር በመሆን የአሸባሪውን ህወሓትን የባንዳነት ተግባር በመቀልበስ ሀገራዊ አንድነትንና ሰላምን ማረጋገጥ እንችላለን አሉ በአፋር ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች።   ፓርቲዎቹ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ትናንት በሠመራ…

ከኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ወጪ ንግድ 24 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ወደ ውጪ ከተላከ የኤሌክትሪክ፣ ኤሌክትሮኒክስና ኮሙዩኒኬሽን ዕቃዎች 24 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ገቢው የተገኘው ወደ ተለያዩ ሀገራት ከተላኩ የኤሌክትሪክ፣…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ የሚገኘው የደቡብ ክልል ምክር ቤት ረቂቅ አዋጆችን አጽድቋል። ምክር ቤቱ በ2ኛ ቀን ውሎው በቀረቡለት የጌዴኦ ባህላዊ መልክኣ ምድር ቅርሶችን ለመጠበቅ…

በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ለመከላከያ ሰራዊት ከ7 ነጥብ 3 ሚለየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች ከኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲ ማህበር የአመራር ቦርድ አባላትና ዲፕሎማቶች ጋር በተደረገ ውይይት ለመከላከያ ሰራዊት ከ7 ነጥብ 3 ሚለየን ብር በላይ ድጋፍ ተሰበሰበ፡፡   በውይይቱ አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎና…

በቤንች ሸኮ ዞን የመከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች ሁለተኛ ዙር ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ከተለያዩ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የመከላከያ ሠራዊትን ለሚቀላቀሉ ሁለተኛ ዙር ምልምሎች ሽኝት ተደርጓል፡፡   ወጣቶቹ የሀገርን ህልውና ለማስቀጠል የሚከፈለውን ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆናቸውን…

የወላይታ እና የሃድያ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

የወላይታ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት 9 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የዞኑ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ፀጋ ፋንታ÷ ሀገራችን ድልን እስክትቀዳጅ ድረስ ድጋፋችንን እንቀጥላለን ሲሆን 196 ዩኒት ደም ልገሳ መደረጉንም…

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሚገኙ ህብረት ስራ ማህበራት ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሚገኙ 10 የህብረት ስራ ማህበራት ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡ በመጀመሪያ ዙር 300 ሺህ ብር ድጋፍ መደረጉ የተገለፀ ሲሆን ዛሬ 601 ሺህ ብር ድጋፍ…

ህወሃት የዘረጋው ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ኔትዎርክ ከነተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 27 ቀን 2013 አሸባሪው የህወሃት ጁንታ ቡድን ከአዲስ አበባ እስከ ቶጎ ውጫሌ በዘረጋው ህገ-ወጥ የዶላርና የገንዘብ ዝውውር ኔትዎርክ ሲጠቀምባቸው የነበሩ ሰነዶችና ገንዘቦች ከነተጠርጣሪዎቹ መያዙን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡   ዶላሩ ከአዲስ አበባ…

የደቡብ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት 250 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሰራዊት 250 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል መንግስት አስታውቋል፡፡   የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ሰናይት ሰለሞን በሰጡት መግለጫ÷ ክልሉ የኢትዮጵያን አንድነት…

የኦሮሞ አርቲስቶች በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ፣ የኦሮሞ ባህል ማዕከል እና የኦሮሞ አርቲስቶች ማህበር በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ! የትም፣ መቼም፣ በምንም! በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ…