Fana: At a Speed of Life!

በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሀብታም አለሙ 6ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሀብታም አለሙ 6ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቃለች፡፡ በዚህም የዲፕሎማ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከኢትዮጵያ የታይላንድ አምባሳደር ጋር ተወየዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ከኢትዮጵያ የታይላንድ አምባሳደር ሳስሪት ታንጉልራት ጋር ተወየዩ ፡፡ በውይይታቸው ኮሚሽነር ለሊሴ የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አምራጮችን ለአምባሳደሯ ገለፃ አድርገዋል፡፡ እንዲሁም…

በ5000 ሜትር ወንዶች አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ለፍፃሜ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በ5000 ሜትር ወንዶች አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ለፍፃሜ አልፏል፡፡ እየተካሄደ ባለው የቶኪዮ ኦሎምፒክ በሁለት ምድብ ተካፍሎ በተካሄደው የ5000 ሜትር ወንዶች ማጣሪያ ውድድር ላይ ከተካፈሉት አትሌቶች መካከል አትሌት ሚልኬሳ መንገሻ ሲያልፍ÷ አትሌት…

የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ27 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ከ27 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት በአይነት እና በገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል።…

የሰላም ጓድ አባላት ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግሰት ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሰላም ጓድ አባላት ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግሰት ጎን እንደሚቆሙ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ ከተመራው የሰላም ጓድ አባላት ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት…

የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ ያተኮረው የሀገራት እድገት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ 19 ከተከሰተ ወዲህ አሜሪካ እና ቻይናን ጨምሮ የተለያዩ የአለም ሃገራት ፊታቸውን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚው እያዞሩ ነው፡፡ በዘርፉ በቅድሚያ ሚነሱት ቻይና እና አሜሪካም ፈጣን የዲጂታል ኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገቡ መሆኑን የቻይና…

ህወሓት የታጣቂዎቹን አስከሬን ሰብስቦ በመውሰድ “ጅምላ ጭፍጨፋ ተፈጸመ” በሚል የሀሰት ዘመቻ ለመስራት መዘጋጀቱን መንግስት አስቀድሞ ያስጠነቀቀበትን ጉዳይ…

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው ህወሓት የታጣቂዎቹን አስከሬን ሰብስቦ በመውሰድ "ጅምላ ጭፍጨፋ የተፈጸመባቸው ናቸው" በሚል የሀሰት ዘመቻ ለመስራት እየተዘጋጀ መሆኑን መንግስት አስቀድሞ ያስጠነቀቀበት ጉዳይ አሁን ተግባራዊ መሆን ጀምሯል፡፡ ከሳምንት በፊት አሸባሪው ህወሓት…

የገቢዎች ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊትና ለጸጥታ አካላት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የገቢዎች ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ህግ በማስከበር ዘመቻ ለሚሳተፉ የመከላከያ ሰራዊትና ለጸጥታ አካላት ደም ለግሰዋል፡፡ የደም ልገሳውን ያካሄዱት ከ210 በላይ የገቢዎች ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች መሆናቸው ተገልጿል፡፡…

የህወሓት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው የጥፉት ሀይሎች በአፋር እና በአማራ ክልል በኩል እጅ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የህወሓት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው የጥፉት ሀይሎች በአፋር እና በአማራ ክልል በኩል ከግንባር እየጠፉ እጅ እየሰጡ ይገኛሉ። የህወሓት ቡድን የትግራይን ህፃናት እና ወጣቶች አሰገድዶ ወደ ጦርነት እየማገዳቸው መሆኑን ምርኮኞቹ ገልፀዋል ። ከትግራይ…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 47ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባዔው ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን መጨረሻው ይሆናል። ምክር ቤቱ በቆይታው የአስፈጻሚውና የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ2013…