Fana: At a Speed of Life!

ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሣምንት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለፀ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ሲሆን የገቢ ኮንትሮባንድ 47 ሚሊየን 535 ሺህ 362 ብር…

በሊባኖስ ዜጎች ችግር ሲገጥማቸው ድጋፎችን ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የዕውቅና መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሊባኖስ ዜጎች ችግር ሲገጥማቸው ድጋፎችን ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የዕውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር ተካሄዷል፡፡ መርሃግብሩን የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄነራል ጽህፈት ቤት ከኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር ጋር በመተባበር አዘጋጅቷል፡፡ የውጭ ጉዳይ…

አቶ እርስቱ ይርዳ የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ 1 ሺህ 442ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ…

ሚኒስቴሩ 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ከአሜሪካ ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ከአሜሪካ ተረክቧል፡፡ ክትባቱን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ለጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዛሬው ዕለት አስረክበዋል። ክትባቱ የጆ ባይደን አስተዳደር…

ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመከላከል ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሌሎች የፀጥታ ችግሮችን አስቀድሞ ለመከላከል እንዲቻል መኖሪያ ቤት እና የመኝታ አገልግሎት የሚሰጡ ልዩ ልዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡ በ…

የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት በደቡብ ክልል ጌዲኦ ዞን ባስገነባው ት/ቤት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት በደቡብ ክልል ጌዲኦ ዞን ባስገነባው ባንቆ ጣጣቱ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተካሄዷል፡፡ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሩን ያካሄዱት የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ እና ተማሪዎች…

በሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ኬንያ ጅቡቲን ረታች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተደረገ የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ኬንያ ጅቡቲን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸንፍ በውድድሩ የመጀመሪያዋ ሶስት ነጥብ ያገኘች አገር ሆናለች፡፡ በትናንትናው እለት የተጀመረው ውድድር እስካሁን ሶሰት ጫዋታዎችን ያሰተናገደ…

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የአረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የአረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከላትን ጎብኝተዋል:: ርዕሰ መስተዳድሩ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን ነው የአረፋ በዓልን…

በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የአገሪቷ የመጨረሻ ምሽግ እንጂ የአንድ ፖለቲካ ድርጅት ምሽግ አይደለም- ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የአገሪቷ የመጨረሻ ምሽግ እንጂ የአንድ ፖለቲካ ድርጅት ምሽግ እንዳልሆነ የአገር መከላከያ የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ ገለጹ።…

በሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ጨዋታ ኡጋንዳና ኮንጎ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ኡጋንዳና ኮንጎ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች እግር ኳስ ውድድር ትናንት መጀመሩ ይታወቃል፡፡ ዛሬ…