የመኖ አመራረት ዘዴን በመቀየር ከእንስሳት ሃብት የሚገኘውን ምርት ማሳደግ እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖ አመራረት ዘዴዎችን በመቀየር ፍላጎትን መሰረት ያደረገ ዘዴን በመከተል ከእንስሳት ሃብት የሚገኘውን ምርት መጨመር እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በግብርና ግብዓትና ምርት ግብይት ዘርፍ በእንስሳትና ዓሣ ግብዓት አቅርቦትና…