Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በተሽከርካሪዎች ግጭት ምክንያት ከ 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንገድ ሃብት ላይ ጉዳት ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ በተሽከርካሪዎች ግጭት ምክንያት ከ 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንገድ ሃብት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡ በበጀት ዓመቱ 12 ወራት ውስጥ 62 ግጭቶች በቀለበት መንገድ በሚገኙ…

ለሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ለሚንቀሳቀሰው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ልዩ ሃይል ሽኝት ተደረገለት

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታውን ቡድን በመደምሰስ የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የሚደረገውን ዘመቻ ለማገዝ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ልዩ ሃይል ሽኝት ተደረገለት፡፡ የጁንታው ቡድን በኢትዮጵያ ላይ የከፈተውን ሀገር የመበታተን ተግባር ሙሉ በሙሉ በማክሸፍ…

በሶስት የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ ከፍተኛ የሙስና ተጋላጭነት መታየቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በመሬት አስተዳዳር፣ ገቢዎችና ጉምሩክ እንዲሁም የግንባታ ዘርፎች ላይ አሁንም ከፍተኛ የሙስና ተጋላጭነት መኖሩን አንድ ጥናት አመለከተ። የሥነ-ምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን 3ኛው ሃገር አቀፍ የሙስና ቅኝት ጥናትና የፀረ ሙስና ፖሊሲና…

የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ትሥሥር ኘሮጀክት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልህቀት ሽግግር እና ቀጠናዊ ትሥሥር ኘሮጀክት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ከዓለም ባንከ በተገኘ 293 ሚሊየን ዶላር የሚተገበረው ፕሮጀክት ኢትዮጵያ፣ ኬኒያ እና ታንዛንያን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።…

የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል አባላቱን አሰልጥኖ አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል በጥምር ውጊያና ድጋፍ አሰጣጥ ኮርስ ከ10 ሃገራት የተውጣጡ አባላቱን አሰልጥኖ አስመርቋል። የመከላከያ የውጭ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ ብርጋዴር ጀኔራል ጥላሁን አሸናፊ ስልጠናው…

ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሣምንት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለፀ፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ ከሀገር ሊወጡ እና ወደሃገር ሊገቡ ሲሉ የተያዙ ሲሆን የገቢ ኮንትሮባንድ 47 ሚሊየን 535 ሺህ 362 ብር…

በሊባኖስ ዜጎች ችግር ሲገጥማቸው ድጋፎችን ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የዕውቅና መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሊባኖስ ዜጎች ችግር ሲገጥማቸው ድጋፎችን ላደረጉ አካላት የምስጋና እና የዕውቅና አሰጣጥ መርሃ ግብር ተካሄዷል፡፡ መርሃግብሩን የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄነራል ጽህፈት ቤት ከኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር ጋር በመተባበር አዘጋጅቷል፡፡ የውጭ ጉዳይ…

አቶ እርስቱ ይርዳ የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ 1 ሺህ 442ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ…

ሚኒስቴሩ 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ከአሜሪካ ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ከአሜሪካ ተረክቧል፡፡ ክትባቱን በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ለጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዛሬው ዕለት አስረክበዋል። ክትባቱ የጆ ባይደን አስተዳደር…

ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመከላከል ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሌሎች የፀጥታ ችግሮችን አስቀድሞ ለመከላከል እንዲቻል መኖሪያ ቤት እና የመኝታ አገልግሎት የሚሰጡ ልዩ ልዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡ በ…