በመዲናዋ በተሽከርካሪዎች ግጭት ምክንያት ከ 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንገድ ሃብት ላይ ጉዳት ደርሷል
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ በተሽከርካሪዎች ግጭት ምክንያት ከ 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የመንገድ ሃብት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡
በበጀት ዓመቱ 12 ወራት ውስጥ 62 ግጭቶች በቀለበት መንገድ በሚገኙ…