በደቡብ ክልል ከማዕድን ዘርፍ የሚገኘውን ሀብት ማሻሻል በሚቻልበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስቴር በደቡብ ክልል ከማዕድን ዘርፍ የሚገኘውን ሀብት ለማሻሻል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በሀዋሳ የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የማዕድን ሀብት ልማት ለሀገር…