Fana: At a Speed of Life!

ከሳዑዲ አረቢያ 306 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከሳዑዲ አረቢያ 306 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በሳዑዲ አረቢያ  በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎች  ወደ አገራቸው ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በትናንትናው ዕለት 306 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም…

ፍትህ በማግኘት ሂደት ውስጥ  ባህላዊ ፍርድ ቤት  ጉልህ ድርሻ አለው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍትህ  በማግኘት  ሂደት ውስጥ ባህላዊ ፍርድ ቤት ጉልህ ድርሻ  እንዳለው የኦሮሚያ  ክልላዊ መንግስት  ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ሽመልስ አብዲሳ  ተናገሩ፡፡ በክልላችን ህዝብ እውቀት እና ፍልስፍና ላይ በመመስረት ከውጭ ሀገራት የምንቀዳቸውን ነገሮች…

እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት አፈወርቅ ተክሌ መኖሪያ ቤት በሚቀጥለው ዓመት ለጉብኝት ክፍት ሊሆን ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት አፈወርቅ ተክሌ መኖሪያ ቤት ጥገናው ተጠናቆ በሚቀጥለው ዓመት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ የተከበሩ የአለም ሎሬት አፈወርቅ ተክሌ መኖሪያ ቤት አብዛኛው…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተወካይ አቱዋል ካሬ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱም የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል በተባበሩት መንግሥታት የተጫወተውን ሚና አስመልክቶ…

የጎንደር ከተማ ሚሊሻ አባላት የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ እና ዘመቻ ለህልውና ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ከተማ ሚሊሻ አባላት የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ እና ዘመቻ ለህልውና ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል። የጎንደር ከተማ አስተዳደር ሚሊሻ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ወረታው አቡሃይ እንደተናገሩት፥ የሚሊሻ ኃይላችን የሚሰጠውን…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን የፖሊስ መኮንኖች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 476 የፖሊስ መኮንኖች አስመርቋል። ሠልጣኞቹም በፖሊሰ ሳይንስ፣ በስነ-ወንጀልና ወንጀል ፍትህ፣ በነርሲንግ እንዲሁም በፖሊስ መኮንንነት ዘርፍ ትምህርታቸውን…

የጨፌ ኦሮሚያ የሁለተኛ ቀን ውሎ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአፈጻጸም ሪፖርት በማዳመጥ ውሎውን ቀጥሏል፡፡ የፍርድ ቤቱ ፕሬዚደንት ጋዛሊ አባሲማል ሪፖርቱን ለጨፌ አባላት ያቀረቡ ሲሆን፥ የክልሉ ፍርድ ቤቶች አፈጻጸም 94ነጥብ 68በመቶ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይህ አፈጻጸምም…

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ ለኢድ አል አረፋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስለኢድ አል አረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአረፋ በዓል በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ ትልቁ በዓል መሆኑን…

ስለ ህዝቦች አንድነት እና ህብረት ሁላችንም በጋራ ልንሰራ ይገባል- አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስል ህዝቦች አንድነት እና ህብረት ሁላችንም በጋራ ልንሰራ ይገባል አሉ የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሃሰን፡፡ በአሶሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ምርቃት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ርዕሰ መስተዳደሩ ፥ስል ህዝቦች…

ሽብርተኛውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸዉን የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸዉን የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች እንደገለፁት፥ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ትንኮሳ መጀመሩን ተከትሎ በመደራጀት የአካባቢያቸዉን ሰላም ለማስጠበቅ…