Fana: At a Speed of Life!

ዩኒቨርስቲዉ  1ነጥብ 5  ሚሊየን ብር የሚገመት  የቁሳቁስ  ድጋፍ  አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ በወሎ ዩኒቨርስቲ ተጠልለው ለሚገኙ ተፈናቃዮች  የዕለት ደራሽ ምግቦችና ቁሳቁሶች  ድጋፍ አድርጓል። አሸባሪው የህዉሓት ቡድን የከፈተውን ጥቃት ተከትሎ፥ በወሎ ዩኒቨርሲቲ ተጠልለው ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ እንዲደረግ  …

አሸባሪውን የሸኔ ቡድን  የሚያወግዙ  ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄዱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪውን የሸኔ ቡድን  የክህደት ተግባር የሚያወግዙና ለሀገር ህልውና የተሰለፈውን ሰራዊት የሚደግፉ ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞችና ዞኖች እየተካሄዱ ነው። በየከተሞቹ የሚገኙት የኤፍ ቢ ሲ እና የኦቢኤን  ሪፖርተሮች እንደዘገቡት በአሰላ፣…

የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች የሕልዉና ዘማች ቤተሰቦችን ሰብል የመንከባከብ ሥራ እያከናወኑ  ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጎንደር ዙሪያ ወረዳ የመንግሥት ሠራተኞችና አርሶ አደሮች ለሕልውና ዘማች ቤተሰቦች ሰብል የመንከባከብ ሥራ እያከናወኑ ነው። የዘማች ማሳን ሲያርሙ ያገኘናቸዉ አርሶ አደር ሆነልኝ አወቀ የሕልውና ዘመቻው…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሚያደርገውን ዝግጅት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሚያደርገውን ዝግጅት እንደቀጠለ ነው። ቡድኑ ትናንት በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም እንዲሁም ዛሬ ረፋድ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ሜዳ ልምምድ መስራቱን የኢትዮጵያ እግር…

የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን የሚያፀኑ እንጂ የሚያፈርሱ ሀይሎች አካል አይደለም – ዶክተር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን የሚያፀኑ እንጂ የሚያፈርሱ ሀይሎች አካል አለመሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በቦሌ ክፍለ ከተማ ተገኝተው ደም በመለገስ ለመከላከያ…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በገላን እና ሆለታ ከተሞች እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሸባሪው ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በገላን እና ሆለታ ከተሞች እየተካሄደ ነው። የገላን እና ሆለታ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ሀገሪቱን ለማፍረስ የፈጠሩትን ጥምረት አውግዘዋል። ሰልፈኞቹ ሸኔ…

ጂግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እህልና የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የዩኒቨርሲቲው ተወካይ ዶክተር ዑመር ኑሩ በአሸባሪው ህወሓት ከሰሜን ወሎ ዞን…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በአሰላ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸኔን የሚቃወም እና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከአርሲ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች እንዲሁም ከአሰላ ከተማና አካባቢዋ የተውጣጡ በሺዎች የሚቆጠሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በሰልፉ ተሳትፈዋል፡፡ ሰልፈኞቹ…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በአምቦ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሸባሪው ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በአምቦ ከተማ እየተካሄደ ነው።   በሰልፉ ላይ ከተለያዩ የምዕራብ ሸዋ ዞን 22 ወረዳዎች እና አምቦ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው።   ተሳታፊዎቹ የሽብር ቡድኑ ተግባር…

የአሸባሪው ትህነግ እና የሸኔ ትንኮሳ በመቃወም በዱከም ከተማ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪውን ትህነግ እና የ ሸኔን ትንኮሳ በመቃወም በዱከም ከተማ ሰልፍ ተካሄደ። የትህነግን ትንኮሳ ለመመከት ከሀገር መከላከያ ጎን በመቆም እንደሚታገሉ በዱከም ከተማ በተካሄደው ሰልፍ ላይ  የተገኙ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡ በሰልፉ ላይ…