Fana: At a Speed of Life!

የህወሓት ቡድንና መሰሎቹ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች በመሆናቸው ሊወገዱ ይገባል- የሲዳማ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ቡድንና መሰሎቹ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላቶች በመሆናቸው ሊወገዱ ይገባል ሲሉ የሲዳማ ክልል ነዋሪዎች ተናገሩ። ዛሬ የመከላከያ ሠራዊትን በሚደግፍ ፣ የህወሓት ቡድንና መሠሎቹን በሚቃወመው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተገኙ የክልሉ ነዋሪዎች…

በሽብርተኛው ህውሃት ለተፈናቀሉ ከ376ሺህ በላይ ዜጎች ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ)በሽብርተኛው ህውሃት ለተፈናቀሉ ከ376 ሺህ በላይ ወገኖች የሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬታ ጋር ቆይታ ያደረጉት የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ምትኩ…

ተዘግቶ የቆየው የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ክፈት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በከባድ የቋጥኝ ድንጋይ መንሸራተት ምክንያት ተዘግቶ የቆየው የአዲስ አበባ ጎጃም መንገድ በከፊል ተጠግኖ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ ለትራንስፖርት ክፍት ሆኗል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም በሚወስደው መንገድ ዓባይ በረሃ በመባል…

አፍሪካውያን በአስቸጋሪ ወቅት ከኢትዮጵያ ጎን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያን እየደገፋችሁ ላላችሁ ሁላችሁም አፍሪካውያን እህት ወንድሞች፣ መሪዎችና ምሁራን ከጎናችን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ልክ ኢትዮጵያ በተለያዩ ታሪካዊ ትግሎች ውስጥ ከሌሎች ጎን እንደቆመች ሁሉ…

በኦነግ ስም ከወያኔ ጋር የተገባው የሴረኞች አፍራሽ ስምምነት ኦነግን አይመለከትም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ስም ከወያኔ/ትህነግ ጋር የተገባው የሴረኞች አፍራሽ ስምምነት ኦነግን አይመለከትም። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር  ያወጣው የአቋም መግለጫ  እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ከቅርብ ቀናት በፊት በኦሮሞ ነጻነት…

ከ20 ዓመት በታች የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር የሴቶች ውድድር የነሀስ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ  እየተካሄደ ባለው 18ኛው ከ20 ዓመት በታች የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር የሴቶች ውድድር  የነሀስ ሜዳሊያ  አገኘች። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ፍፃሜውን ባገኘው የሴቶች 3ሺህ ሜትር ውድድር ኢትዮጵያን በብቸኝነት…

ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ገንዘብ በማሰተላለፍና ኢኮኖሚያዊ አሻጥር በመፈጸም የተጠረጠሩ 57 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ገንዘብ በማሰተላለፍና ኢኮኖሚያዊ አሻጥር በመፈጸም የተጠረጠሩ 57 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ" ። ለአሸባሪዎቹ የህወሓትና ሸኔ ቡድኖች በተለያዩ ህገወጥ መንገዶች ገንዘብ ሲያሰባስቡና…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በህልውና ዘመቻው ለተሰለፉ የሰራዊት አባላት ቤተሰቦች ነጻ የትምህርት ዕድል ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በህልውና ዘመቻው ለተሰለፉ የሰራዊት አባላት ቤተሰቦች ነጻ የትምህርት ዕድል ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ተሰማ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ዛሬ ባካሄዱት ውይይት የሀገርን ክብር ለማስጠበቅ መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው…

ኢትዮጵያ በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር የብር ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ባለው 18ኛው ከ20 ዓመት በታች የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር የብር ሜዳሊያ አግኝታለች። ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያውን በአትሌት ታደሰ ወርቁ አማካኝነት ያገኘች ሲሆን…

ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በኢትዮጵያ ከቻይና ኢኮኖሚና ንግድ ጉዳዮች አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ አዲስ ከተሾሙት በኢትዮጵያ የቻይና ኢኮኖሚና ንግድ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ያንግ ይሃንግ ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው በትራንስፖርት ዘርፍ እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑን…