የክልሉን ህዝብ የሚመጥንና ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጥ ስራ መስራት ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ህዝብ የሚመጥን እና ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጥ ስራ መስራት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልሽ አብዲሳ ተናገሩ፡፡
ጨፌው 14ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄደ የጀመረ ሲሆን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…