Fana: At a Speed of Life!

የክልሉን ህዝብ የሚመጥንና ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጥ ስራ መስራት ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ህዝብ የሚመጥን እና ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጥ ስራ መስራት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልሽ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ጨፌው 14ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄደ የጀመረ ሲሆን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም የተመደቡ 5 ሺህ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ 5 ሺህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲው መግባት ጀምረዋል። ተማሪዎቹ ዩኒቨርሲቲው ሲደርሱ የአካባቢው ህብረተሰብ፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ነባር ተማሪዎች አቀባበል…

አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ፈንድ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኩዌት የኢትዮጵያ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ፈንድ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጄኔራል ጋኒም ሱለይማን አል-ጋኒም ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው በኢትዮጵያና በተቋሙ መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 237 ተማሪዎች በነገው ዕለት ያስመርቃል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እደገለጹት÷ በነገው ዕለት የሚመረቁት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ…

ክልሉ ህዝቡን በማቀናጀት በወንድሞቻችን አብሮነት በኢትዮጵያ ላይ የሚሰነዘረውን የውስጥና የውጭ ትንኮሳ ለማክሸፍ ዝግጁ ነው- የሶማሌ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ክልሉ ህዝቡን በማቀናጀት በወንድሞቻችን አብሮነት በኢትዮጵያ ላይ የሚሰነዘረውን የውስጥና የውጭ ትንኮሳ ለማክሸፍ ዝግጁ መሆኑን የሶማሌ ክልል አስታወቀ፡፡ የሶማሌ ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት ያካሄዳል፡፡ የምክር ቤቱ የፕሬስ እና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም እንቻለው ጉዳዩን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ምክር ቤቱ ነገ…

አሜሪካ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሜሪካ 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ልታደርግ መሆኑ ተገለጸ። በአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚደረገው ክትባት "ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን" የተባለው ክትባት ሲሆን የፊታችን ሰኞ በአዲስ…

የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ  የሰጠው መግለጫ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የማተራመስ የውስጥ እና የውጭ ሀይሎች አጀንዳ በልጆቿ ጥረት ይከሽፋል አለ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፣ በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻ አሸባሪው…

የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ህግን የማስከበር ተልዕኮና ግዳጅ ጥሪ ምላሽ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ ሽብርተኛው የሕውሓት ጁንታ ቡድን ሀገርን የማፈራረስና የመበታተን የሽብር ተግባርና ተልዕኮን ለማምከንና ህግን ለማስከበር ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በዚህም የልዮ ሀይል አባላት ዛሬ ማምሻውን ወደ ወደ ግዳጅ ቀጠና የከተማ…

የአየር ፀባዩን ተከትሎ የአንበጣ መንጋ በተለያዩ ቦታዎች ተከስቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ፀባዩን ተከትሎ የአንበጣ መንጋ በተለያዩ ቦታዎች መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሐምሌ ወር መግቢያ በሶማሌ ክልል÷ አሁን ላይ ደግሞ በምሥራቅ አማራ ደቡብ እና ሰሜን ወሎ እንዲሁም በኦሮሞ ብሔረሰብ አካባቢ የአንበጣ መንጋው…