አሸባሪው የህወሃት ቡድንን በተግባር ይደግፋሉ ተብለው የተጠረጠሩ 323 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው የህወሃት ቡድንን በተግባር ይደግፋሉ ተብለው የተጠረጠሩ 323 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ከተማ አሸባሪውን የህወሃት ቡድንን በመደገፍ በተለያዩ የተግባር እንቅስቃሴዎች ተሰማርተዋል…