Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው የህወሃት ቡድንን በተግባር ይደግፋሉ ተብለው የተጠረጠሩ 323 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሸባሪው የህወሃት ቡድንን በተግባር ይደግፋሉ ተብለው የተጠረጠሩ 323 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር እንዳዋለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በአዲስ አበባ ከተማ አሸባሪውን የህወሃት ቡድንን በመደገፍ በተለያዩ የተግባር እንቅስቃሴዎች ተሰማርተዋል…

አሸባሪው ህወሃት ለትግራይ ክልል የሚላከው የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይጓጓዝ አስተጓጎለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ክልል የሚላከው የሰብዓዊ ድጋፍ በአፋር በኩል ወደ መቀሌ ሲጓጓዝ የአሸባሪው የህወሃት ቡድን አካባቢውን በከባድ መሳሪያ በመደብደብ መንገድ መዝጋቱ ተገለጸ። መንግስት በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ በተገቢው መልኩ…

ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ ምክር ቤት ሁለተኛውን ስብሰባ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ፖሊሲ በተገቢው ጥናት እና ምርምር ለማዳበር እንዲሁም ምክረ ሀሳብ ለማቅረብ የተቋቋመው ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ ምክር ቤት ሁለተኛውን ስብሰባ በበይነ መረብ አካሄዷል። በዚሁ ስብሰባ ከመንግሥት…

በሴካፋ ከ23 ዓመት በታች የመክፈቻ ጨዋታ ኢትዮጵያና ኤርትራ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)-በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች እግር ኳስ የመክፈቻ ጨዋታ ኢትዮጵያና ኤርትራ  3ለ3 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል ። ለኢትዮጵያ በ12ኛው ደቂቃ ዊልያም ሰለሞን ፣  በ43 እና በ58ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ አቡበከር ናስር…

በሽር አል አሳድ ለአራተኛ ጊዜ የሶሪያ ፕሬዚዳንት በመሆን ቃለ-መሀላ ፈፀሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶሪያው ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ ለአራተኛ ጊዜ ለቀጣይ ሰባት ዓመታት ሀገሪቱን በፕሬዚደንትነት ለመምራት ዛሬ ቃለ-መሃላ ፈጽመዋል፡፡ የቃለ-መሃላ ሥነ-ሥርዓቱ ደማስቆ ከተማ ከሚገኘው ቤተ መንግስት በቀጥታ በሀገሪቷ የቴሌቪዥን ጣቢያ መተላለፉ…

የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ትግራይን የተመለከቱ ያልተረጋገጡ መረጃዎችን እያሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ለመላው የዓለም ህዝብ ወኪል ሆነው የአለም ጤና ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እያገለገሉ ቢሆንም ለአንድ በአሸባሪነት ለተፈረጀ የህወሓት ቡድን ሽፋን ለመስጠት እየተንቀሳቀሱ ያሉ ይመስላል። ድርጊታቸው እንደ አንድ…

በጅማ ዞን በዘንድሮው የመስኖ ልማት ከ1ሚሊየን ኩምታል በላይ የስንዴ ምርት መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በጅማ ዞን በዘንድሮው የመስኖ ልማት ከ 1 ሚሊየን ኩምታል በላይ የስንዴ ምርት መገኘቱን የዞኑ ቡና፣ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በዞኑ 30 ሺህ 77 ሄክታር መሬት በመስኖ የለማ ሲሆን ÷ 1 ሚሊየን 300 ሺህ 200…

በደቡብ አፍሪካ የተከሰተው አለመረጋጋት የታቀደና ዴሞክራሲ ላይ የተሰነዘረ ጥቃት ነው – ሲሪል ራማፎሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ የተከሰተው አለመረጋጋት ቀደም ተብሎ የታቀደ እና ዴሞክራሲን ለማኮሰስ የተፈፀመ ነው ሱሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ገለጹ። የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ መታሰራቸውን ተከትሎ በሀገሪቱ በተነሳው አለመረጋጋት…

የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር  በኢትዮጵያና በኤርትራ  ጨዋታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ኢትዮጵያና ኤርትራ እያደረጉት ባለው ጨዋታ  ተጀመራል። ኢትዮጵያ ዊልያም ሰለሞን ባስቆጠራት ግብ  1 ለ 0 እየመራች ትገኛለች።…

ከኦሮሚያ ክልልና ከአማራ ክልል  የተውጣጡ ወጣቶች በጣርማ በር ወረዳ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከኦሮሚያ ክልልና ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተውጣጡ  ወጣቶች በጣርማበር ወረዳ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ መርሃ ግብሩ የሁለቱን ህዝቦች ትስስር ይበልጥ ያጠናክራል ተብሎ ታምኖበታል፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ የተሳተፉት የሰሜን…