Fana: At a Speed of Life!

አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በትግራይ ያለውን ሁኔታ የዳሰሱበት መንገድ ሃላፊነት የጎደለው ነው – ሩሲያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ካለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ጋር በተያያዘ አንዳንድ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ሁኔታውን የሚያዩበት መንገድ መለያየትን የሚያባብስና ሃላፊነት የጎደለው ሆኖ መታየቱን ሩሲያ አስታወቀች። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

ሶማልያ የኢትዮጵያ የወጪ ምርቶች መዳረሻ በመሆን ቀዳሚውን ስፍራ ያዘች

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ኢትዮጵያ የግብርና፣ የማዕድንና የማኑፋክቸሪንግ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ 3 ነጥብ 62 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር አግኝታለች፡፡ ኢትዮጵያ ከወጪ ንግድ ይህን ያህል ገቢ ያገኘችው ምርቶቿን ወደ 136 አገራት በመላክ ነው፡፡…

በአሸባሪው ቁንጮ ፃድቃን ገ/ትንሣይ የሚመራው የጠላት ሀይል በመከላከያ ሠራዊታችን ተመታ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሸባሪው ቁንጮ ፃድቃን ገ/ትንሣይ የሚመራው የጠላት ሀይል ፣ በሰሜን ወሎ ግንባር በተሰማራው የመከላከያ ሠራዊታችን ተመታ። ዓርሚ ሁለት የሚባልና በከሀዲው ሜ/ጄ/ል ዮሀንስ በቅፀል ስሙ ጆን ፣ በምክትሉ ከሀዲው ማዕሾ…

ኮርፖሬሽኑ በበጀት አመቱ ሶስት የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ስራ ማስጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት አመት በርካታ ተግዳሮቶች ቢኖሩም ተጨማሪ ሶስት የኢንዱስትሪ ፓርኮችን አጠናቆ ወደ ስራ ማስገባቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። በበጀት አመቱ በወጪ ንግድና የሃገር ውስጥ ምርትን ከመተካት አንጻር 400 ሚሊየን…

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ60 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የስንቅ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የጉለሌ ክፍለ ከተማ  ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከነዋሪዎቹ ያሰባሰበውን ከ60 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት 265 ሰንጋ በሬዎችን እና ሌሎች የአይነት ድጋፍ  አደረገ። ድጋፉን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል…

የጤና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ሃይል ኤጀንሲ እና ከቻይና አቶሚክ ሃይል ባለስልጣን ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ሃይል ኤጀንሲ እና ከቻይና አቶሚክ ሃይል ባለስልጣን ጋር የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ ሃገራት ወረርሽኝና አደጋ በሚከሰትበት ወቅት ምላሽ የሚሰጡበትን ፕሮጀክት ለማጠናከርና ለመገንባት የሚያግዝ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በመላ ሀገሪቱ ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፋቸውን ላሳዩ የኢትዮጵያ ጠባቂዎች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመላ ሀገሪቱ ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፋቸውን ላሳዩ የኢትዮጵያ ጠባቂዎች ምስጋና አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፉት ጽሁፍ ድጋፋቸውን በተግባር በማሳየት፣ ይህቺን ድል አድራጊ ሀገር ለመጠበቅ…

አሸባሪው ህወሓት “ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ” እንቅስቃሴ የአገር ክህደት መሆኑን የጌታቸው ረዳ ወንድም ሃይለ ረዳ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አሸባሪው ህወሓት "ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ" በማለት እንቅስቃሴ መጀመሩ የአገር ክህደት መሆኑን የአሸባሪው ህወሓት  ቃል አቀባይ የጌታቸው ረዳ ወንድም ሃይለ ረዳ  ገልጸዋል፡፡ በአፋር ክልል ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የስነ-ዜጋ መምህሩ ሃይለ ረዳ፤ አሸባሪው…

ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በሸኖ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሸኖና አካባቢው ነዋሪዎችን ያሳተፈ  ሽብርተኛው ሸኔን የሚቃወም ሰልፍ በሸኖ ከተማ እየተካሄደ ነው። ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ ነዋሪዎችም በከተማው በመገኘት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን በመደገፍ  ሸኔን እና ህወሓትን በማውገዝ ሰልፍ እያካሄዱ…