Fana: At a Speed of Life!

መንግስት ቀጠናውን ለቆ የወጣው ለህዝቡ እረፍትና ለሰላም እድል ለመስጠት ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ቀጠናውን ለቆ የወጣው ለህዝቡ እረፍትና ለሰላም እድል ለመስጠት እንጂ የግጭት ቀጠና ስፍራ ለመቀየር አለመሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ…

ህጻናትን ለጦርነት እየማገደ ያለው አሸባሪው ህውሃት ለአለም ፍርድ ቤት መቅረብ አለበት – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ህጻናትን ለጦርነት በመማገድ አሰቃቂ ወንጀል እየፈጸመ ያለው አሸባሪው ህውሃት ለአለም ፍርድ ቤት በማቅረብ የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ምሁራን አመለከቱ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህውሃት ጁንታ በማፍረስና ዜጎችንና የሀገር መከላከያ…

የህወሓት ርዝራዦችና ደጋፊዎች ኢትዮጵያን ለማዋረድ የሚያደርጉትን ፍትጊያ ለመቀልበስ ተነሳስተናል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦችና ደጋፊዎች በተለያየ መንገድ ኢትዮጵያን ለማዋረድና ሠላሟን ለማናጋት የሚያደርጉትን ጥረት ለመቀልበስና ለመመከት ተነሳስተናል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ አስታወቁ። ለሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት…

የሀረሪ ክልል መስተዳድር የመኝታ አልባሳትን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል መስተዳድር 525 ሺህ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የመኝታ አልባሳትን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርጓል። በድጋፍ ስነስርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦረዲን በድሪ እና የክልሉ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት…

የዓለም ጤና ድርጅት ሶስተኛው የኮቪድ19 ወረርሽኝ መታየት መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴልታ ዝርያ ነው የተባለው የኮቪድ19 ቫይረስ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ መምጣቱ ተገለፀ፡፡ እንደ ዓለም ጤና ድርጅት ገለጻ ሶስተኛው የኮቪድ19 ወረርሽኝ ጅማሮ እየታየ ነው፡፡ ላለፉት ተከታታይ 4 ሳምንታትም ዓለም ላይ የዴልታ ዝርያ ኮቪድ19…

ኳታር የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቅድመ ኢንቨስትመንት ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶሃ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኳታር ትልቁ የወተት አምራችኢንዱስትሪ ጋር የቅድመ ኢንቨስትመንት ውይይት በበይነ መረብ አኳሂዷል። በትናንትናው ዕለት ኤምባሲው ባዘጋጀው የበይነ መረብ የቅድመ ኢንቨስትመንት ውይይት…

አና ጎሜዝ የህወሓት ጁንታ ቡድን ህፃናትን ለሽብር ተግባር ማሰለፉ አሳዛኝ ድርጊት መሆኑን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ህብረት በፓርላማ አባልነት ለረጅም አመታት ያገለገሉት አና ጎሜዝ የህወሓት ጁንታ ቡድን ህፃናትን ለሽብር ተግባር ከፊት ማሰለፉ አሳዛኝ ድርጊት መሆኑን ገለፁ፡፡ አና ጎሜዝ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለኢትዮጵያ “ሰላም፣ ዴሞክራሲ…

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ 2013 ዓ.ም በጀት አመት ከ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ እንዳሉት÷በ 2013 በጀት አመት…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን የፊታችን ቅዳሜ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክር ቤቱ የፕሬስ እና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም እንቻለው ምክር ቤቱ የፊታችን ቅዳሜ በሚያካሂደው 8ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤው የተያዙ አጀንዳዎችን አብራርተዋል፡፡ መደበኛ ጉባኤውም የ2013 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም…

የኦሮሚያ እና የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠና አምርተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠና አምርተዋል፡፡ በዚህም የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይል ግዳጅ ቀጠናው ላይ ደርሷል፡፡ በተመሳሳይ የሀገርን ሰላም ለማስከበር የተንቀሳቀሰው የደቡብ ክልል ልዩ ኃይልም ቀደም ብሎ ግዳጅ ቀጠና…