መንግስት ቀጠናውን ለቆ የወጣው ለህዝቡ እረፍትና ለሰላም እድል ለመስጠት ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ቀጠናውን ለቆ የወጣው ለህዝቡ እረፍትና ለሰላም እድል ለመስጠት እንጂ የግጭት ቀጠና ስፍራ ለመቀየር አለመሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ፡፡
ሚኒስትር ዲኤታው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ…