Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ 2013 ዓ.ም በጀት አመት ከ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ እንዳሉት÷በ 2013 በጀት አመት…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን የፊታችን ቅዳሜ ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክር ቤቱ የፕሬስ እና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም እንቻለው ምክር ቤቱ የፊታችን ቅዳሜ በሚያካሂደው 8ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤው የተያዙ አጀንዳዎችን አብራርተዋል፡፡ መደበኛ ጉባኤውም የ2013 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም…

የኦሮሚያ እና የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠና አምርተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይሎች ወደ ግዳጅ ቀጠና አምርተዋል፡፡ በዚህም የሲዳማ ክልል ልዩ ሀይል ግዳጅ ቀጠናው ላይ ደርሷል፡፡ በተመሳሳይ የሀገርን ሰላም ለማስከበር የተንቀሳቀሰው የደቡብ ክልል ልዩ ኃይልም ቀደም ብሎ ግዳጅ ቀጠና…

መከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ የቀጠናውን ሰላም እና የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ በአስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል – ብርጋዴር ጄኔራል አለማየሁ…

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሃገር መከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ የቀጠናውን ሰላም እና የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ በአስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ እና የመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረኃይል ኮማንድ ፖስት አባል ብርጋዴር ጄኔራል አለማየሁ…

በፈረንጆቹ 2021 የመጀመሪያ አጋማሽ የስደተኞች ሞት በእጥፍ ጨምሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 የመጀመሪያ አጋማሽ አመት ለህልፈት የተዳረጉ ስደተኞች ቁጥር በእጥፍ መጨመሩን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ፡፡ በፈረንጆቹ በተያዘው ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ውስጥም ቢያንስ 1 ሺህ 146 ሰዎች…

ለአሸባሪው ትህነግ ትንኮሳ የማያዳግም ምላሸ ለመስጠት ተዘጋጅተናል – የማይካድራ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለአሸባሪው ትህነግ ትንኮሳ የማያዳግም ምላሸ ለመስጠት መዘጋጀታቸውን የማይካድራ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ከሰሞኑ የኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ አቁም ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ የአሸባሪው ቡድን አባላት "በአማራ ሕዝብ ላይ ሂሳብ እናወራርዳለን"…

ለ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ የአቀባበልና የምስጋና መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ ለዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ የተለያዩ ሽልማቶችና የታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን…

ብሔራዊ የዲጅታል ክፍያ ስትራቴጂ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የዲጅታል ክፍያ ስትራቴጂ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የብሔራዊ ባንክ አመራር አባላት የተባበሩት መንግስታት የልማት የካፒታል ፈንድና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል። የብሔራዊ ባንክ የክፍያ ስርዓትና ሴትልመንት…

በኢትዮጵያ ከዲጂታል ኢኮኖሚው ሀብት ማመንጨት የሚያስችል አቅም መፍጠር ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ከዲጂታል ኢኮኖሚው ሀብት ማመንጨት የሚያስችል አቅም መፍጠር እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር  አህመዲን መሃመድ ገለጹ። በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት "ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ" በሚል መሪ…

ለ2013/14 የመኸር ወቅት እስካሁን 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ተሸፍኗል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለ2013/14 የመኸር ወቅት እስካሁን 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች መሸፈኑን የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን ገልጸዋል። በመኸር ወቅቱ በተለያዩ ሰብሎች ይሸፈናል ከተባለው 13 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ እስካሁን 5 ሚሊየን…