Fana: At a Speed of Life!

የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመከላከል ለተሳተፉ የጤናው ዘርፍ ተዋንያን የእውቅና ሳምንት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመከላከልና መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በመስጠት አስተዋፅኦ ላበረከቱ የጤና ባለሙያዎችና የክብካቤ ሰራተኞች የምስጋናና እውቅና ሳምንት እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የእውቅና ሳምንቱ ከሐምሌ 11…

በኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ውሃ ሀብት የክምችት መጠን ለማወቅ ጥናት ተጀምሯል – ባለሥልጣኑ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ውሃ ሀብት የክምችት መጠን ለማወቅ የሚያስችል ጥናት መጀመሩን የተፋሰሶች ልማት ባለሥልጣን አስታወቀ። ባለሥልጣኑ የከርሰ ምድር ውሃ ሃብት ክምችት መጠንን ለማወቅና ለይቶ የበለጠ ለመጠቀም በሚያስችልባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክር…

የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት መዋቅራዊ ለውጥ ይፋ ማድረጊያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት መዋቅራዊ ለውጥ ይፋ ማድረጊያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የብሄራዊ የበላይ አስተባባሪዎች፣ሚኒስትሮችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት የመስከረም…

አየር መንገዱ ከሌጅ አውሮፕላን ማረፊያ ጋር በጭነት አገልግሎት ያለውን ውል አራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቤልጂየሙ ሌጅ አውሮፕላን ማረፊያ ጋር በጭነት አገልግሎት ያለውን ውል ለተጨማሪ አመታት አራዘመ፡፡ አየር መንገዱ ከአውሮፕላን ማረፊያው ጋር ለቀጣዮቹ አምስት አመታት ነው ውሉን ያራዘመው፡፡ በዚህም የሌጅ አውሮፕላን…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት 6 ሺህ 111 የውሀ መሳቢያ ሞተሮችን ለአርሶ አደሮች አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልል መንግስት ለበጋ ወራት የመስኖ ልማት ስራ የሚውሉ 6 ሺህ 111 የውሀ መሳቢያ ሞተሮችን የክልሉ ፕሬዝደንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በዛሬው እለት ለአርሶ አደሮች አስረክቧል። አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሞጆ ከተማ ተገኝተው…

በአዲስ አበባ ከተማ በ2013 በጀት ዓመት በአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ዘርፎች ውጤት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት በአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ዘርፎች ውጤት መመዝገቡን የአዲስ አበባ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ የንድፈ ሀሳብ ፈተና ከወሰዱት 134 ሺህ 857 ሰዎች መካከል 91 ሺህ 775 ማለፍ የቻሉ…

ኒውዮርክ ታይምስና አሶሼትድ ፕሬስ ህወሓት ህጻናትን ለውትድርና መጠቀሙን አሞካሽተው መዘገባቸው የሚያሳዝን ነው – ቢለኔ ስዩም

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኒውዮርክ ታይምስና አሶሼትድ ፕሬስ ህወሓት ህጻናትን ለውትድርና መጠቀሙን አሞካሽተው መዘገባቸው የሚያሳዝን መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ ቢለኔ ስዩም ገለጹ። ቢለኔ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ኒውዮርክ ታይምስ…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የሞባይል መመርመሪያ መሳሪያ ግዢ ፈጸመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የዲጂታል ፎረንሲክ ምርመራ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ የሞባይል መመርመሪያ መሳሪያ (celebrate Machine) ግዢ ፈጸመ፡፡ ከእስራኤል ለተገዛው መሳሪያ 110 ሺህ 600 ዶላር ወጪ የተደረገበት…

በሲዳማ ክልል የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሲዳማ ክልል በሐዋሳ ከተማ አስተዳደር የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ተከናወነ። ዛሬ በጉዱማሌ በተጀመረው የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኘሮግራም ላይ የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ ረዳት ኘሮፌሰር ጸጋዬ ቱኬ…

ለሰራዊታችን የምናደርገውን ማንኛውንም ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ ሙሉ የአቋም መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ኢትዮጵያን የማፍረስ ቅዠት በኢትዮጵያውያን የጋራ ትብብር ይመክናል!…