የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመከላከል ለተሳተፉ የጤናው ዘርፍ ተዋንያን የእውቅና ሳምንት ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመከላከልና መሰረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በመስጠት አስተዋፅኦ ላበረከቱ የጤና ባለሙያዎችና የክብካቤ ሰራተኞች የምስጋናና እውቅና ሳምንት እንደሚካሄድ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የእውቅና ሳምንቱ ከሐምሌ 11…