የሀገር ውስጥ ዜና የቡሔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ርችቶችን መተኮስ አይፈቀድም- የአዲስ አበባ ፖሊስ ዮሐንስ ደርበው Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ርችቶችን መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የቡሔ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ ሰላምን የማደፍረስ ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች በህገ ወጥ መንገድ…
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን የተደረገላቸው አቀባበል Amare Asrat Aug 18, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=onxombu25oc
የሀገር ውስጥ ዜና የኮቪድ 19 ህሙማን ቁጥር በእጥፍ እየጨመረ ነው ተባለ Meseret Awoke Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት ከነበረው የኮቪድ 19 ህሙማን ቁጥር አንጻር አሁን ላይ ቁጥሩ በእጥፍ እየጨመረ መሆኑን የኮቪድ 19 ህክምና ማዕከል የስራ ሀላፊዎች ገለጹ፡፡ በሚሊኒየም የኮቪድ 19 ህክምና ማእከል ኃላፊ ዶክተር ውለታው ጫኔ ለፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና ህብረተሰቡ ግንባር ለዘመቱ ቤተሰቦች የእርሻ ስራ እገዛ እያደረገ ነው- የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ Meseret Awoke Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ህብረተሰቡ የክተት ጥሪውን ተቀብለው በህልውና ዘመቻው በግንባር እየተፋለሙ ለሚገኙ የሚሊሻ ቤተሰቦች በእርሻ ስራ እገዛ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። የቢሮው የሰብል ልማት ባለሙያ ወይዘሮ እንየ አሰፋ ለኢዜአ እንደገለጹት÷አሸባሪው የህውሓት ቡድን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ክልል ኦነግ ሸኔን ለማውገዝ ተቃውመው ሰልፍ ለወጡ ነዋሪዎች ምስጋና አቀረበ Tibebu Kebede Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በህብረተሰቡ ተነሳሽነት ኦነግ ሸኔን ለማውገዝ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እና ዞኖች በተደረገው ሰልፍ ለተሳተፉ ነዋሪዎች ከፍ ያለ ምስጋና አቅርቧል፡፡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የክልሉ ህዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተላላኪው ሽኔ በኦሮሞ ስም የመታገል ሞራል ሊኖረው አይችልም – የምዕራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች Meseret Awoke Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህውሓት ተላላኪ የሆነው ኦነግ ሽኔ በኦሮሞ ስም የመታገል ምንም አይነት ሞራል ሊኖረው አይችልም ሲሉ የምዕራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ። ኦነግ ሸኔ ከህወሓት ጋር ግንባር ፈጥሮ ሀገር ለማፍረስ መነሳቱ ከጥፋት ውጭ አማራጭ ሃሳብ…
ስፓርት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በቶኪዮ ፓራ ኦሊምፒክ ለሚሳተፈው ልዑክ ሽኝት አደረጉ Tibebu Kebede Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በቶኪዮ ፓራ ኦሊምፒክ ተሳትፎ አስፈላጊውን መመዘኛ ላሟሉ የኢትዮጵያ ቡድን አባላት ሽኝት አደረጉ። ፕሬዚዳንቷ የአካል ጉዳተኛ መሆን ማነስ ያለመሆኑን ጠቅሰው የሀገራቸው ሰንደቅ አላማ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ያደርጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በቱርክ የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል ተደረገላቸው Tibebu Kebede Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ወደስፍራው ያቀኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል ተደረገላቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ዕዝ ምልምል ሰልጣኞች ህወሓትን ለመደምሰስ የሚያስችል ሁለንተናዊ ብቃት በመፍጠር ላይ ይገኛሉ-ኮሎኔል ደጀኔ ጸጋዬ Melaku Gedif Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል የከተቱ ምልምል ሰልጣኞች የሽብር ቡድኑን ለመደምሰስ የሚያስችል ሁለንተናዊ ብቃት በመፍጠር ላይ እንደሚገኙ የማዕከሉ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ደጀኔ ፀጋዬ ገለጹ። ምልምል ሰልጣኞቹ በማዕከሉ የሚሰጣቸውን ልዩ ልዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጎሀ ፂዮን ደጀን መንገድን በነገው እለት አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ ነው Tibebu Kebede Aug 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በናዳ ምክንያት የተዘጋውነን ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም የሚወስደውን መንገድ በነገው ዕለት በከፊል ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የመንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም በሚወስደው መንገድ ዓባይ በረሃ በተከሰተ ናዳ…