Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ሙሉ በሙሉ ሊያከብር ይገባል-ቻይና

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ሙሉ በሙሉ ሊያከብር እንደሚገባ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የቻይና መልዕክተኛ አሳሰቡ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ትናንት ማምሻው…

የልዩ ጣዕም ቡና የቅምሻ ውድድር አሸናፊ ቡናዎች የቅምሻና የማስተዋወቅ ስነስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የልዩ ጣዕም ቡና የቅምሻ ውድድር ከ1 እስከ 5 ደረጃ የወጡ አሸናፊ ቡናዎች የቅምሻና የማስተዋወቅ ስነስርዓት ተካሂዷል። ዝግጅቱ የፕሬዚዴንሺያል አዋርድ አሸናፊ ቡናዎችን ለዓለም አቀፍ ገዥዎች ለማስተዋወቅ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።…

“የኢትዮጵያ ቅምሻ ” ፌስቲቫል በጂቡቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ ቅምሻ '' ፌስቲቫል በጂቡቲ መካሄድ ጀምሯል። ፌስቲቫሉን የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሂሩት ካሳው እና የጂቡቲ ንግድና ቱሪዝም ሚኒስትር ሞሃመድ ዋርሳም በጋራ ከፍተዋል። በፌስቲቫሉ የኢትዮጵያን ጣዕም የሚያሳዩ ምግቦችና…

ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 534 ዜጎች ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ 2 ሺህ 534 ዜጎች ተመለሱ፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሃገራቸው ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚህ መሰረትም በትናንትናው ዕለት 2 ሺህ 534 ዜጎች ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ የ5ኛ ዙር 5ኛ አመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ ረቂቅ ቃለ ጉባኤን አፅድቋል። በተጨማሪም የ5ኛ ዙር 6ኛ አመት አስቸኳይ ጉባኤ ረቂቅ ቃለ-ጉባኤን ያፀደቀ…

“በልጆች ልብ ችግኝ እንትከል”በሚል ከ1 ሺህ ህጻናት ጋር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ "በልጆች ልብ ችግኝ እንትከል"በሚል ከከተማው ከተውጣጡ ከ1 ሺህ ህጻናት ጋር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ። ከህጻናቱ ጋር ችግኝ የተከሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፥ “ዛሬ…

አምራችና ሸማችን በቀጥታ በማስተሳሰር የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረትን መከላከል ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረት ለመከላከል የአመራሩን ሚና በማሳደግ የህብረት ስራ ማህበራት የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ማድረግ የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በምክክሩ የአምራች ሸማች ህብረት ስራ ማህበራት ቀጥተኛ የግብይት ትስስሮሽን…

በምርጫው ብልጽግና ፓርቲ ካሸነፈ ተፎካካሪ ፓርቲዎች እንደተሳትፏቸው በመንግስት መዋቅር ውስጥ ውክልና እንዲኖራቸው ያደርጋል-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚያሸንፍ ከሆነ በምርጫ የተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደ ተሳትፏቸው ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ የመንግስት መዋቅር ውስጥ ውክልና ወይም ተሳትፎ እንዲኖራቸው እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡…

አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ በበጀት ዓመቱ ከ1ቢሊየን በላይ አረቦን ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ በበጀት ዓመቱ 1 ነጥብ 28 ቢሊየን አረቦን መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው በዚህ ዘርፍ የ23 በመቶ የሽያጭ ገቢ እድገት አስመዝግቧል ነው የተባለው፡፡ በሕይወት መድን ስራ ዘርፍም ከ332 ነጥብ 6…