Fana: At a Speed of Life!

በአውሮፓ ዋንጫ እንግሊዝ እና ዩክሬን ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ትናንት በተደረጉ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች እንግሊዝ እና ዩክሬን ድል ቀንቷቸዋል፡፡ እንግሊዝ ከጀርመን ጋር ባደረገችው ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜው ተቀላቅላለች፡፡ የማሸነፊያ ግቦችን ራሂም ስተርሊንግ እና…

ኢትዮጵያ እና ሉክዘምበርግ ተደራራቢ ቀረጥን ለማስቀረት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሉክዘምበርግ ተደራራቢ ቀረጥን ማስቀረት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ እና የሉክዘምበርግ የገንዘብ ሚኒስትር ፒዬር ግራሜግና ተፈራርመውታል፡፡ በወቅቱ ሃገራቱ የሁለትዮሽ…

ከአዲስ አበባ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች በጉለሌ እዕዋት ማዕከል ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች በጉለሌ እዕዋት ማዕከል ችግኝ ተከሉ። በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ ዘርፍ ስራ…

ከሳዑዲ አረቢያ 1 ሺህ 657 ዜጎች ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናትናው ዕለት 1 ሺህ 657 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ አገራቸው ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ምንጭ፡- ከውጭ…

ተመራጩ መንግስት የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት፣ ሰላምና ደህንነትን ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራጩ መንግስት የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት፣ ሰላምና ደህንነትን ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብትና አለምአቀፍ የህግ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በአዲስ አበባ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በ160 የምርጫ ክልሎች ቅሬታ አቅርበዋል-ቦርዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በ160 የምርጫ ክልሎች ቅሬታ ማቅረባቸውን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነው፡፡ በመግለጫቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅሬታ…

በኬንያ የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ የተመራው የኬንያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ የተመራው የኬንያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ምድር ባቡርና የሞጆ ደረቅ ወደብን ዛሬ ጎብኝቷል። ምንጭ፡- በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…

ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ተገኝተው የቤት እድሳት አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የበጎ አድራጎት እንቅስቃሴ አካል በመሆን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ተገኝተው የቤት እድሳት ማስጀመራቸውን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሯ የወረዳ አስተዳደሩ እስከ 30 የሚሆኑ ቤቶችን…

የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር በክልሉ በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ በክልሉ በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎበኙ፡፡ በዚህም ርዕሰ መስተዳድሩ የሐዋሳ አዳሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ማስፋፊያ ህንፃ ግንባታ ስራን እንዲሁም…

በሰሜን ሸዋ ዞንና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር በተፈጠረው ችግር ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ17 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር በተፈጠረው ችግር ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ከ17 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡…