ምክር ቤቱ ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር የተደረጉ 1 ነጥብ 13 ቢሊየን ዶላር የብድር ስምምነቶች ላይ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 99ኛ መደበኛ ስብሰባ በሁለት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
ምክር ቤቱ በቅድሚያ ከዓለም አቀፍ የልማት ማህበር ጋር በተደረጉ በአራት የብድር ስምምነቶች ላይ ተወያይቷል፡
የመጀመሪያው…