የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 777 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ Feven Bishaw Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 777 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ አገራቸው ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት በመደረግ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በዚህም በትናትናው ዕለት 1 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና አንጋፋ ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን እድገት ፍኖተ ካርታ ላይ መከሩ Meseret Demissu Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አንጋፋ ጋዜጠኞች እና ተፅኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የእድገት የሃሳብ ፍኖተ ካርታ ላይ መክረዋል፡፡ የምክክር መድረኩ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። ተሳታፊዎቹ መገናኛ ብዙኃን በአሁን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ከተማ የወባ በሽታን ለመከላከል የሚያስችል 123 ሺህ አጎበር እየተሰራጨ ነው Feven Bishaw Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ የወባ በሽታን ለመከላከል የሚያስችል 123 ሺህ አጎበር እየተሰራጨ መሆኑን የጅማ ከተማ ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የበሽታውን ስርጭት ለመከላከል በ 17ቱም የጅማ ከተማ ቀበሌዎች 123 ሺህ አጎበር ለህብረተሰቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕከላዊ ጎንደር ዞን 14 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው Meseret Demissu Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን 14 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው። የዞኑ ግብርና መምሪያ ሀላፊ አቶ ነጋ ይስማው ወቅታዊ የግብርና ስራዎችን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ በዞኑ በ2013/ 2014 የምርት ዘመን 14 ነጥብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጀነራል ዊንጌት ትምህርት ቤት በርካታ ፖለቲከኞችን፣ የአገር ባለዉለታዎችንና ሙያተኞችን ያፈራ አንጋፋ ተቋም ነው-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ Meseret Demissu Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጄነራል ዊንጌት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ለምስራቅ አፍሪካ የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና የልህቀት ማዕከል ግንባታ በዛሬው ዕለት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ የመሰረት ድንጋዩን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓኪስታን “የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም” እንዲመሰረት ጥያቄ አቀረበች Meseret Demissu Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፓኪስታን "የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም" እንዲመሰረት ጥያቄ አቀረበች። ፎረሙ በሳይንቲፊክ ጉዳዮች ዙሪያ ሁለቱ ሀገራት ያላቸውን ልምድ እንዲለዋወጡና በጋራ እንዲሰሩ የሚያስችል ነው። በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሾዛብ አባስ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሆንግ ኮንግ ከእንግሊዝ የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ አገደች Alemayehu Geremew Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆንግ ኮንግ ከእንግሊዝ የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ ማገዷ ተሰማ፡፡ ሃገሪቱ እገዳውን ያደረገቹ አዲስ (ዴልታ ) ዝርያ ያለው የኮቪድ 19 ቫይረስ በእንግሊዝ ከመከሰቱ ጋር ተያይዞ መሆኑ ታውቋል፡፡ ሃገሪቱ ከእንግሊዝ ወደ ሆንግ ኮንግ የሚደረግ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል የምርጫው ሂደት ሰላማዊና ፍትሃዊ ሆኖ መጠናቀቁን የክልሉ የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ Tibebu Kebede Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በአፋር ክልል ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ መጠናቀቁን የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ። የጋራ ምክር ቤቱ በምርጫው ዙሪያ በሰመራ ከተማ ያደረገውን ውይይት ሲያጠቃልል የአፋር ነፃ አውጪ ግንባር…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ ከፈረንሳይና ጣሊያን መንግስታት ጋር የተደረጉ የመከላከያ ስምምነቶችን አጸደቀ Tibebu Kebede Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፈረንሳይና ከጣሊያን መንግስታት ጋር የተደረጉ የመከላከያ ስምምነቶችን አጸደቀ። ምክር ቤቱ እያካሄደ በሚገኘው 6ኛ ዓመት 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ከፈረንሳይ መንግስትና ከጣሊያን መንግስት ጋር የተደረገውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 28 ጀምሮ ይሰጣል Feven Bishaw Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከ17 ሺህ በላይ ተማሪዎችም ለፈተና እንደሚቀመጡ ቢሮው አመልክቷል፡፡…