Fana: At a Speed of Life!

1 ሺህ 777 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 777 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ አገራቸው ለመመለስ የተቀናጀ ጥረት በመደረግ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በዚህም በትናትናው ዕለት 1 ሺህ…

አንጋፋ ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን  እድገት ፍኖተ ካርታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አንጋፋ ጋዜጠኞች   እና ተፅኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የእድገት የሃሳብ ፍኖተ ካርታ ላይ መክረዋል፡፡ የምክክር መድረኩ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። ተሳታፊዎቹ መገናኛ ብዙኃን በአሁን…

በጅማ ከተማ የወባ በሽታን ለመከላከል የሚያስችል 123 ሺህ አጎበር እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ የወባ በሽታን ለመከላከል የሚያስችል 123 ሺህ አጎበር እየተሰራጨ መሆኑን የጅማ ከተማ ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የበሽታውን ስርጭት ለመከላከል በ 17ቱም የጅማ ከተማ ቀበሌዎች 123 ሺህ አጎበር ለህብረተሰቡ…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን 14 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን 14 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው። የዞኑ ግብርና መምሪያ ሀላፊ አቶ ነጋ ይስማው ወቅታዊ የግብርና ስራዎችን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷  በዞኑ በ2013/ 2014 የምርት ዘመን 14 ነጥብ…

ጀነራል ዊንጌት ትምህርት ቤት በርካታ ፖለቲከኞችን፣ የአገር ባለዉለታዎችንና ሙያተኞችን ያፈራ አንጋፋ ተቋም ነው-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጄነራል ዊንጌት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ለምስራቅ አፍሪካ የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና የልህቀት ማዕከል ግንባታ በዛሬው ዕለት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ የመሰረት ድንጋዩን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት…

ፓኪስታን “የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም” እንዲመሰረት ጥያቄ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፓኪስታን "የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም" እንዲመሰረት ጥያቄ አቀረበች። ፎረሙ በሳይንቲፊክ ጉዳዮች ዙሪያ ሁለቱ ሀገራት ያላቸውን ልምድ እንዲለዋወጡና በጋራ እንዲሰሩ የሚያስችል ነው። በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሾዛብ አባስ…

ሆንግ ኮንግ ከእንግሊዝ የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ አገደች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆንግ ኮንግ ከእንግሊዝ የሚደረጉ በረራዎችን በሙሉ ማገዷ ተሰማ፡፡ ሃገሪቱ እገዳውን ያደረገቹ አዲስ (ዴልታ ) ዝርያ ያለው የኮቪድ 19 ቫይረስ በእንግሊዝ ከመከሰቱ ጋር ተያይዞ መሆኑ ታውቋል፡፡ ሃገሪቱ ከእንግሊዝ ወደ ሆንግ ኮንግ የሚደረግ…

በአፋር ክልል የምርጫው ሂደት ሰላማዊና ፍትሃዊ ሆኖ መጠናቀቁን የክልሉ የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በአፋር ክልል ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ መጠናቀቁን የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ። የጋራ ምክር ቤቱ በምርጫው ዙሪያ በሰመራ ከተማ ያደረገውን ውይይት ሲያጠቃልል የአፋር ነፃ አውጪ ግንባር…

ምክር ቤቱ ከፈረንሳይና ጣሊያን መንግስታት ጋር የተደረጉ የመከላከያ ስምምነቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፈረንሳይና ከጣሊያን መንግስታት ጋር የተደረጉ የመከላከያ ስምምነቶችን አጸደቀ። ምክር ቤቱ እያካሄደ በሚገኘው 6ኛ ዓመት 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ከፈረንሳይ መንግስትና ከጣሊያን መንግስት ጋር የተደረገውን…

በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 28 ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከ17 ሺህ በላይ ተማሪዎችም ለፈተና እንደሚቀመጡ ቢሮው አመልክቷል፡፡…