የሀገር ውስጥ ዜና ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ Feven Bishaw Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ 110 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ13ኛ ዙር በዘጠኝ የትምህርት ኮሌጆች በመጀመሪያ ዲግሪና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ዛሬ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ አልበም ምርቃትና የሙት ዓመት መታሰቢያ ተካሄደ Meseret Demissu Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ሶስተኛ የዘፈን አልበም ምርቃትና የአንደኛ ዓመት ሙት ዓመት መታሰቢያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በተለያየ ዝግጅት በታጀበው መርሃ-ግብር ላይ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ ወዳጆችና በርካታ የጥበብ አፍቃሪያን ታድመዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና 28 ታዳጊዎች ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Feven Bishaw Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በህገወጥ ስደት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለሚደረግ ጉዞ ከአገር ወጥተው የታንዛኒያን ድንበር ጥሰው ሲገቡ በአገሪቱ ፖሊስ ተይዘው የነበሩ 28 ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ታዳጊዎቹ ከሌሎች 36…
የዜና ቪዲዮዎች የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ያቀረበውን የተኩስ አቁም ስምምነት ጥያቄ መንግሥት እንደተቀበለው አስታወቀ Amare Asrat Jun 29, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=kqbMy6jjUoY
የዜና ቪዲዮዎች የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶር አብርሃም በላይ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጡት መግለጫ Amare Asrat Jun 29, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=LrobBji697w
የሀገር ውስጥ ዜና መከላከያ ሚኒስቴር በብር ሸለቆ ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው Tibebu Kebede Jun 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት በብር ሸለቆ ለ33ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች እያስመረቀ ነው። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የመከላከያ ሚኒስቴር የሰው ሃብት ልማት ዘርፍ ዋና ኃላፊ ሜጄር ጄኔራል ሐጫሉ ሸለመ፣ የምድር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ላቀረበው ጥያቄ ምላሽ ሰጠ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ክልሉ ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት ላቀረበው የመፍትሔ ሐሳብ መንግሥት ምላሽ ሰጠ፡፡ አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ባለፉት ሰላሳ ዓመታት በሀገሪቱ ላይ ትውልድ ገዳይ መከራ ማስከተሉ ይታወቃል፡፡ ኢትዮጵያውያን…
የሀገር ውስጥ ዜና የላፕሴት ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ እና አላማ ለማስፈጸም የሚያግዝ የፊርማ ስነስርዓት ተከናወነ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን በጋራ የሚያለሟቸው የላፕሴት ፕሮጀክቶችን በተሳካ ለማከናወን የሚያስችል የባለሙያውዎች ኮሚቴ ምስረታ እና ፕሮጀቶቹን በተያዘላቸው ጊዜ እና አላማ ለማስፈጸም የሚያግዝ የፊርማ ስነስርዓት ተከናወነ። ፕሮጀክቱን…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ ኢትዮጵያ በአብዬ ግዛት ባላት ተልዕኮ ዙሪያ ከተመድ የስራ ሃላፊ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተመድ የምስራቅ አፍሪካ የፖለቲካ፣ የሰላም ግንባታ ጉዳዮች እና ዘመቻ መምሪያ ዳይሬክተር ግርሃም ሜይትላንድ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በአብዬ ግዛት የሚገኘውን የተመድ ጊዜያዊ ሰላም…
Uncategorized ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ Tibebu Kebede Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ቢሮው ድጋፍ ያደረገው በአጣዬ እና በመተከል ዞን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ነው፡፡ ቢሮው ድጋፍ…