Fana: At a Speed of Life!

የህውሃት የሽብር ቡድን በትግራይ ከተሞች ነዋሪዎች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰ ይገኛል- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህውሃት የሽብር ቡድን የመከላከያን የተናጠል ተኩስ አቁም እና ከቐለ መውጣት ተከትሎ መቐለ እና በሌሎች የትግራይ ከተሞች በመግባት በክልሉ ነዋሪ ላይ የተለያዩ ጥቃቶችን እያደረሰ እንደሚገኝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል፡፡ በሃዘን መግለጫቸው የሚሊየኖች እናት፣የእናትነት ፣ የደግነት፣ የፍቅር፣ የቆርጥነት እና…

ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ለሚሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት እቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለጹ። የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የቦርድ አባላት ከኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ የርህራሄ ተምሳሌት የነበሩት አበበች ጎበናን እልፈተ ህይወት ስሰማ እጅግ አዝኛለሁ- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና እልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ ለቤተሰቦቻቸው: ለወዳጆቻቸው እና በሕይወታቸው ላይ ተጽዕኖ ለነበራቸው ሁሉ ከልብ…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ሰኔ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ ምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት…

የቁጫ የምርጫ ክልል ድምጽ ቆጠራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች የሲቪል ማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት የቁጫ የምርጫ ክልል ድምጽ ቆጠራው እየተካሄደ ነው ያለው። የቁጫ የምርጫ ቁጥር ማዳመር ተጀምሮ የነበር ሲሆን አለመግባባቶች በመፈጠራቸው ተቆጠራው አንድ…

ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና (እዳዬ) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡   አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ዶ/ር አበበች ጎበና ከአገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ…

ፕላንና ልማት ኮሚሽን በቢሾፍቱ  ችግኝ ተከላ እና  በአየር ኃይልን ጎበኝት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላንና ልማት ኮሚሽን በቢሾፍቱ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና በኢትዮጵያ አየር ኃይል ጉብኝት አካሄደ፡፡ የፕላንና ልማት ኮሚሽነር ዶ/ር ፍፁም አሰፋ፣ የኮሚሽኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ ባለሞያዎች የተገኙበት…

እግርኞችና ብስክሌተኞች በተለያዩ ከተሞች ፊስቲቫል አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሽከርካሪ ነጻ የእግርኞችና የብስክሌኞች ጉዞ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በተለያዩ ከተሞች ተካሄዷል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከጷግሜ እስከ ጷግሜ እንደርሳለን በሚል መሪ ሃሳብ በወር አንዴ በሚያከናውነው በዚህ…

የህዳሴው ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በሰኬት እንዲከናወን የመከላከያ ኃይል በአስተማማኝ ዝግጁነት ላይ ይገኛል- ሌ/ጄ አስራት ዴኔሮ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በሰኬት እንዲከናወን በቀጣናው የሚገኘው የመከላከያ ኃይል በአስተማማኝ የዝግጁነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ሌ/ጄ አስራት ዴኔሮ አረጋገጡ።…