አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለዜጎች ክብር ያለው አገልግሎት መስጠት ይጠበቅባቸዋል-ወ/ሮ ሙፈሪሃት
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለዜጎች ክብር ያለው አገልግሎት በመስጠት ለዘላቂ ሰላምና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ መጎልበት ሚናቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለፁ።
የመንግስት አገልግሎት ዘርፍ ተኮር…