ከሰላማዊ ዜጎች ግድያና ከጾታዊ ጥቃት ጋር በተያያዘ በ53 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከሰላማዊ ዜጎች ግድያና ከጾታዊ ጥቃት ጋር በተያያዘ በ53 የሃገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ ክስ መመስረቱን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ።
በማይካድራ ከንጹሃን ግድያ ጋር በተያያዘ 200 ሰዎች መለየታቸው እና…