በተፋሰስ ልማትና አካባቢ ጥበቃ ስራዎች ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በቢሾፍቱ እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፋሰስ ልማትና አካባቢ ጥበቃ ስራዎች ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በቢሾፍቱ ከተማ እየተሰጠ ነው።
ለሁለት ቀናት በሚሰጠው ስልጠና ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ባለሙያዎች ተሳታፊ ናቸው።
ስልጠናው የመገናኛ ብዙሃን…