በመዲናዋ በተለያዩ ወንጀሎች የተሳተፉ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ወንጀሎችን በመፈፀም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ከሚሽኑ በሰባት ክፍለ ከተሞች በተመረጡ 20 ቦታዎች ላይ…