Fana: At a Speed of Life!

ለፌዴራል እና ለክልል ኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ለፌዴራል እና ለክልል ኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ስልጠናው 'ተግባቦት በዲጂታል ዘመን' እና 'የቀውስ ተግባቦት' በሚል ርዕስ እየተካሄደ መሆኑን የጽህፈት ቤቱ መረጃ…

አፈ ጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ ከሴናተር ጂም ኢንሆፍ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ ከአሜሪካ ኦክላሆማ ግዛት ሴናተር ጂም ኢንሆፍ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በቀጠናዊና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡…

3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በጋምቤላ ክልል በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጋምቤላን እናልብሳት 3ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ “የዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር “እንደባለፉት ዓመታት ሁሉ ነዋሪዎችን…

በጎንደር በሰላምና አብሮነት ዙሪያ ውይይት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላም፣ በአብሮነት፣ በሃይማኖትና በብሄር ብዝሃነት ላይ የሚመክር ውይይት በጎንደር ከተማ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ምክትል ጠቅላይ ፀሐፊ ሃጂ መስዑድ አደም፥ "ኢትዮጵያ…

6ኛው ዙር ሃገር አቀፍ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የዕውቅና መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ዙር ሃገር አቀፍ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የዕውቅና መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል።…

እስራኤል እና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የመጀመሪያውን የቀረጥ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል እና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የመጀመሪያውን የቀረጥ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የእስራኤል የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥ ሃገራቱ የኢንቨስትመንት ጥበቃን ያካተተና የመጀመሪያ የሆነውን የቀረጥ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ…

የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፉን ማቀላጠፍ ለብሔራዊ ልማትና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስፈላጊ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፉን ማቀላጠፍ ለብሔራዊ ልማትና ኢኮኖሚያዊ እድገት አስፈላጊ መሆኑን አስታወቁ፡፡ ለዚህም በዘርፉ የኢትዮጵያ ብልጽግና ራዕይ ትኩረት እየተደረገ መሆኑን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡…

ሁሉም ኢትዮጵያዊ በጋራ በመቆም ለሀገሩ ድጋፍ ማድረግ አለበት–በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮ -ካናዳዊያን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮ - ካናዳውያን የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላይ የጣለውን የጉዞና ተያያዥ ማዕቀብ በመቃወም በካልጋሪ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑ በትግራይ ክልል የህወሃት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊታ…

ከብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ሾልኮ የወጣ ብለው የሚያስተላልፉት ድምጽ ፍጹም ሀሰት ነው- ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፓርቲው ሀሰተኛ መረጃን በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል። ሀሰተኛ መረጃዎችን በማሰራጨት የሚታወቁ ሚዲያዎች በቅርቡ ከተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ሾልኮ የወጣ ብለው የሚያስተላልፉት ድምጽ ፍጹም ሀሰት የሆነ፣…

በጥብቅ ሲፈለጉ የነበሩ የአሸባሪው ህዋሃት ቡድን አባላት ጅቡቲ ላይ በቁጥጥር ስር ውለው አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አገሪቱን የሽብር ቀጠና ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ እና በጥብቅ ሲፈለጉ የነበሩ የአሸባሪው ህዋሃት ቡድን አባላት በጅቡቲ መንግስት በቁጥጥር ስር ውለው ዛሬ አመሻሹ ላይ አዲስ አበባ መግባታቸውን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።…