Fana: At a Speed of Life!

በጥብቅ ሲፈለጉ የነበሩ የአሸባሪው ህዋሃት ቡድን አባላት ጅቡቲ ላይ በቁጥጥር ስር ውለው አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አገሪቱን የሽብር ቀጠና ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ እና በጥብቅ ሲፈለጉ የነበሩ የአሸባሪው ህዋሃት ቡድን አባላት በጅቡቲ መንግስት በቁጥጥር ስር ውለው ዛሬ አመሻሹ ላይ አዲስ አበባ መግባታቸውን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።…

በብልጽግና ፓርቲ ስብሰባ ወቅት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተባለ በማስመሰል የተለቀቀው የድምፅ ፋይል በውሸት የተቀነባበረ ነው – ጠ/ሚ ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባለፈው ሳምንት በብልጽግና ፓርቲ ስብሰባ ወቅት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተባለ በማስመሰል የተለቀቀው የድምፅ ፋይል በውሸት የተቀነባበረና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያያየ ጊዜ የተናገሩትን በመቁረጥና በመቀጠል የተፈጠረ የሀሰት…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስራ አፈጻጸም የውይይት መድረክ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ላለፉት ሶሰት ቀናት በመቐለ ከተማ ሲያካሂድ የቆየው የስራ አፈጻጸም የውይይት መድረክ ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ አጠናቀቀ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሰራ አስፈጻሚ ዶክተር አብረሃም በላይ በተገኙበት…

ብሔራዊ የአካባቢ መብቶች ፎረም ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የአካባቢ መብቶች ፎረም መመስረት የኢትዮጵያን የአካባቢ ጥበቃ እና ልማት ለማሳደግ ብሎም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ውጤታማ እንዲሆን ያግዛል ተብሏል። የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ከዋቸሞ ዩንቨርሲቲ እና ሌሎች…

ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደን ጨምሮ በ19 የህወሓት አመራርና አባላት ላይ እገዳ ተጣለ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደን ጨምሮ በ19 የህወሓት አመራርና አባላት በአዲስ አበባ የሚገኙ ቋሚ ንብረቶቻቸው ላይ እገዳ መጣሉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ሃይሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ…

ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ማጠናከር አላማው ያደረገ የኢትዮ ቻይና ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማጠናከርን አላማው ያደረገ ምክክር በከፍተኛ ባለስልጣናት ደረጃ አካሄዱ፡፡ ምክክሩ በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢያን እንዲሁም ሌሎች የስራ ሃላፊዎች…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከቻይና አምባሳደር ማ ዚንሚንጋር በወቅታዊ ሃገራዊና ቀጠናው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ በዚህ ወቅት አምባሳደር ይበልጣል በትግራይ ክልል ያለውን…

በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ሜልባ የህትመትና ማሸጊያ ተቋም ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ሜልባ የህትመትና ማሸጊያ ተቋም ተመረቀ፡፡ ተቋሙን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ መርቀውታል፡፡ ተቋሙ በአራተኛ ትውልድ ቴክኖሎጂ የተደራጀ ሲሆን፤ በቀን ከ138 ሺህ በላይ…

በካናዳ ሰስካቹዋን ግዛት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ22 ሺህ በላይ የካናዳ ዶላር ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በካናዳ ሰስካቹዋን ግዛት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በተደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ከ22ሺህ የካናዳ ዶላር በላይ ተሰብስቧል፡፡ በካናዳ የሚገኘው የጥምረት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የሰስካቹዋን ግዛት ቻፕተር በካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ…