Fana: At a Speed of Life!

ፋሲል ከነማን በገቢ ለማጠናከር ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በጎንደር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ማእድ የንጉስ እራት በሚል ክለቡን በገቢ ለማጠናከር ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ቅጥር ግቢ ዛሬ ምሽቱን ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የአማራ ክልላዊ መንግስትርእሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር…

ቦርዱ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች ድምጽ የማይሰጥባቸውን  አካባቢዎች ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ የማይከናወንባቸውን  የተወሰኑ አካባቢዎች ይፋ አድርጓል። የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን…

ሶስቱ የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በ2014 የውድድር ዘመን በፕሪሚየር ሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሶስቱ የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በ2014 የውድድር ዘመን በፕሪሚየር ሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አሳወቁ። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ግንቦት 24ቀን 2013ዓ.ም ከ3ቱም የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ…

በትግራይ ክልል ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን በፌዴሬሽን ምክር ቤት የዴሞክራሲያዊ አንድነት፣ የህገ-መንግስት አስተምህሮና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ። የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር…

የአሶሳ ነዋሪዎች የውጭ ጣልቃ ገብነት በመቃወም ሰልፍ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች የውጭ አካላት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ይገኛሉ። ሰላማዊ ሰልፉ የውጭ ጣልቃ ገብነት የሚያወግዙና ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ከዳር…

በመዲናዋ አካል ጉዳተኞች ለአንድ አመት ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኙ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ 2 ሺህ አካል ጉዳተኞች ለአንድ አመት ያህል ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ሊያገኙ መሆኑን የአዲስ አበባ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ። በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከፍተኛ…

የ10 ሀገራት አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች ለፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ሀገራት አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች ለፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሹመት ደብዳቤያቸውን በዛሬው ዕለት አቅርበዋል፡፡ ለፕሬዘዳንቷ የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት የካናዳ፣ የእስራኤል፣ የባንግላዴሽ፣ የሞዛምቢክ፣…

ብልጽግና ፓርቲ እና የቬትናም ገዢ ፓርቲ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ብልጽግና ፓርቲ እና የቬትናም ገዢ ፓርቲ በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ውይይት አድርገዋል፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ፥ በኢትዮጵያ አዲስ ከተሾሙት የቬትናም አምባሳደር ንጉዬን…

የባህር ዳር ከተማ እግር ኳስ ቡድንና ዳሽን ቢራ የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ እግር ኳስ ቡድንና ዳሽን ቢራ የአምስት ዓመት የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር አቶ ድረስ ሳህሉና የዳሽን ቢራ የንግድ ክፍል ዳይሬክተር…

በመዲናዋ በተለያዩ ወንጀሎች የተሳተፉ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ወንጀሎችን በመፈፀም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦችን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከሚሽኑ በሰባት ክፍለ ከተሞች በተመረጡ 20 ቦታዎች ላይ…