የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቴክኖቶጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት ጋር ለመስራት ተስማማ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲቲዩት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱን የፈረሙት የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ እና የኢንስቲቲዩቱ…