የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በኢትዮጵያ ለ29ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው Feven Bishaw May 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በኢትዮጵያ ለ29ኛ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ "ትምባሆ ያጨሳሉ? እንግዲያውስ ለማቆም ቆራጥ ይሁኑ" በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ሃገራትን ጣልቃ ገብነት በመቃወም ሃገራዊ አንድነትን ማስጠበቅ ያስፈልጋል – ሲኖዶሱ Feven Bishaw May 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2013 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየውን ጉባኤ አጠናቀቀ። ከቤተክርስቲያን ሰላም እስከ ሃገር ደህንነት፣ ከቀያቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም በደሴ ከተማ የ4ጂ አገልገሎት አስጀመረ Meseret Awoke May 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በደሴ ከተማ ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የአራተኛ ትውልድ (4ጂ) ኤል᎐ቲ᎐ኢ አድቫንስድ አገልግሎት አስጀመረ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ፥ የ4ጂ ኤል ቲ ኢ አድቫንስድ የኢንተርኔት መሠረተ ልማት በሰሜን ምስራቅ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቻይና የሁለት ልጅ ፖሊሲዋን ልታነሳ ነው Tibebu Kebede May 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ ትተገብረው የነበረውን የሁለት ልጅ ፖሊሲ ልታሻሽል ነው፡፡ የመንግስት ባለስልጣናትን ዋቢ ያደረገው የሺንዋ ዘገባ መንግስት ጥንዶች ሶስት ልጆችን እንዲወልዱ ሊፈቅድ መሆኑን ያመላክታል፡፡ መንግስት ከዚህ በፊት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከ9 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አስመረቀ Feven Bishaw May 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሶሳ ቅርንጫፍ ከ9 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አስመርቋል፡፡ የቀይ መስቀል ማህበር ቤኒሻንጉል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሽባባው አሰጌ ማህበሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጫናዎችን ለመቋቋም ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተጠቆመ Meseret Awoke May 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ውሳኔ ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ ጫናዎችን መቋቋም እንዲቻል ዳያስፖራው ገንዘቡን በህጋዊ መንገድ በመላክ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ውሳኔን ተከትሎ በኢትዮጵያ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ዶላር ዩሮና ፓውንድ ተያዘ Meseret Demissu May 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን አዲስ አበባ አድርጎ ወደ ሞያሌ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ዶላር ዩሮና ፓውንድ ተያዘ። በህብረትሰቡ ጥቆማና በሻሸመኔ ፖሊስ መምሪያ ክትትል የተያዘው የውጭ ምንዛሬ ከ62 ሚሊየን ብር በላይ ነው። በዚህም 473 ሺህ 770…
የሀገር ውስጥ ዜና የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በማዘመን አምራች ዜጋን ለመፍጠር እየተሰራ ነው Feven Bishaw May 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በማዘመን አምራች ዜጋን ለመፍጠር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ሚኒስቴሩ የትምህርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ ለማዘመን…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የሰብአዊ መብት አጀንዳዎች ይፋ ሆኑ Tibebu Kebede May 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ ባለ ስድስት ነጥብ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች አቅርቧል። ፓርቲዎቹ እንዲያከብሯቸው የተቀመጡት የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎች፥…