በኢትዮጵያ ላይ እየተሰነዘሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን ለመመመከት እንደሚሰሩ በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ላይ እየተሰነዘሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን ለመመመከት እንደሚሰሩ በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ 500 ያክል ተሳታፊዎች በተገኙበት “ኢትዮጵያ በአዲስ…