Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ላይ እየተሰነዘሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን ለመመመከት እንደሚሰሩ በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ላይ እየተሰነዘሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን ለመመመከት እንደሚሰሩ በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ 500 ያክል ተሳታፊዎች በተገኙበት “ኢትዮጵያ በአዲስ…

ኢትዮጵያውያን የውጭ ሃይሎች ጣልቃ ገብነትን በመቃወም በጣሊያን ሮም ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የመንግስትን አቋም በመደገፍ የውጭ ሃይሎች በኢትዮጵያ ላይ እያደረጉ ያለውን ጣልቃ ገብነትና ጫና በመቃወም ሰልፍ አካሂደዋል። ሰልፈኞቹ በዚህ ጊዜ የግብፅና ሱዳንን የሴራ አካሄድ የተቃወሙ ሲሆን…

ተጫዋቾችን ለማዘዋወር የተቀመጠው የደመወዝ ጣሪያ እንዲነሳ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ))የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር የሊጉን ተሳታፊ ክለቦች ተጫዎቾች ለማዘዋወር የተቀመጠው 50 ሺህ ብር የደመወዝ ጣሪያ ገደብ እንዲነሳ ወሰነ። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሄደ…

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሲያካሂድ የቆየውን ውይይት አጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት የ2013 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ምርጫ ዝግጅትና የክልሉን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክቶ ሲያካሂድ የነበረውን ውይይት አጠናቋል፡፡ በውይይቱ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈውበታል፡፡…

ድምጻችን ለነጻነታችን” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ አካባቢዎች ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምጻችን ለነጻነታችን" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች ሰልፍ ተካሂዷል፡፡ በሰመራ የተካሄደው ሰልፍ በውስጣዊ የሀገሪቱ ጉዳይ ላይ የውጭ ሃይሎችን ጣልቃ ገብነትና ተፅእኖ የሚያወግዝ ሲሆን በሰልፉ ላይ…

የአዳማ-አዋሽ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) -የኢትዮ -ጅቡቲ ትራንስፖርት ኮሪደር አካል የሆነው የአዳማ-አዋሽ 60 ኪሎ ሜትር የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ዛሬ ተጀመሯል። በማስጀመሪያ መርሃግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተገኙ ሲሆን…

በአዲስ አበባ የተካሄደው ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) -“ድምፃችን ለነፃነታችን እና ለሉአላዊነታችን" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ የተካሄደው ሰልፍ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ለፕሮግራሙ ስኬታማነት ድጋፍ ላደረጉ የከተማዋ ነዋሪዎችና የፀጥታ አካለት…