Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) - በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃግብር በአርሲ ዩኒቨርስቲ አካሄዱ፡፡ በመርሃግብሩ የግርብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴንና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴሩን…

የሼህ ሆጀሌ ቤተመንግሥት እድሳት ሊደረግለት ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የሼህ ሆጀሌ ቤተመንግሥትን ጎበኙ፡፡ ጉብኝቱንም ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን…

ጠላቶቻችን የጸረ-ድህነት ጉዟችንን ለማደናቀፍ ቀን ከለሊት እየሰሩ ይገኛሉ-ወ/ሮ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) -“ድምፃችን ለነፃነታችን እና ለሉአላዊነታችን" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ስቴድየም ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ። ሰልፉ የውጭ ሃይሎችን ጣልቃ ገብነትና ተፅእኖ ለማውገዝ ፣ እንዲሁም ወጣቶች ለሀገራቸው ድምፃቸውን ለማሰማት ያለመ ነው።…

ለህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የመጠቀም ዕቅድ ተይዟል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት ከመደበኛ ዝናብ በተጨማሪ ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂን የመጠቀም ዕቅድ መያዙን ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። የግድቡ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በተያዘው ዓመት የክረምት ወራት ለማከናወን ዝግጅት…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስራ አፈጻጸም የሚገመግም የውይይት መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የስድስት ወራት ስራ አፈጻጸምና ቀጣይ አቅጣጫዎችን የሚገመግም የውይይት መድረከ በመቀሌ ከተማ ተጀመረ። መድረኩ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ሲጀመር የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብረሃም…

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን 550 ከፍተኛና መካከለኛ የፖሊስ አመራሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኮሚሽኑ በአዋሽ 7 ፖሊስ ማሰልጠኛ ማዕከል ሲያሰለጥናቸው የቆየውን 550 የሁለተኛ ዙር የፀጥታና ህግ ማስከበር ከፍተኛና መካከለኛ የፖሊስ አመራሮችን አስመርቋል፡፡ ስልጠናው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅና ፖሊስ የምርጫውን ሰላማዊነት…

የፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የአየር ሰአት ድልድል ለ12 ቀናት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የ6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ የድምፅ መስጫ ቀን መራዘሙን ተከተሎ የፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የመገናኛ ብዙኃን የአየር ሰአት ድልድል ለተጨማሪ 12 ቀናት ተራዝሟል፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በምርጫ መራዘም ምክንያት ለፖለቲካ ፓርቲዎች…