Fana: At a Speed of Life!

ከ29 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ29 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጭ ኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሁሉም የጉምሩክ ኬላና መቆጣጠሪያ ጣቢያዎች በተደረገ ክትትል ነው 27 ነጥብ 4…

ህገወጥ የጦር መሳሪያ በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ህገወጥ የጦር መሳሪያ ተይዟል። የወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ፖሊስ ጽህፈት ቤት አዛዥ ዋና ኢንስፔክተር ኡፋይሳ ቄልቱ ÷የአካባቢውን ሰላም ለመጠበቅ የፖሊስ አባላት ከህብረተሰቡ ጋር ተቀናጅተው እየሰሩ መሆኑን…

ሴናተር ጂም ኢንሆፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ኦክላሆማ ግዛት ሴናተር ጂም ኢንሆፍን ተቀበሉ፡፡ ‘‘የኢትዮጵያውያን ወዳጅ የሆኑትን፣ የዩናይትድ ስቴትስ ሴናተር፣ ጂም ኢንሆፍን ወደ ሁለተኛው ቤትዎ ኢትዮጵያ እንኳን ደኅና መጡ’’ ብለዋል በፌስቡክ ገጻቸው…

በኖርዌይ የሚኖሩ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የውጭ ሃገራትን ጣልቃ ገብነት የሚቃወም ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኖርዌይ ኦስሎና አካባቢው ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የኤርትራ ኮሚዩኒቲ በጋራ በመሆን የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። በኦስሎና አካባቢው ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም…

የሥራ ዕድል ፈጠራ የፖሊሲ አማካሪ ምክር ቤት በሦስት ዘርፎች ያጠናቸውን ጥናቶች ለምክረ ኃሳብ ውይይት አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ዕድል ፈጠራ የፖሊሲ አማካሪ ምክር ቤት በሦስት ዘርፎች ያጠናቸውን ጥናቶች ለምክረኃሳብ ውይይት አቀረበ፡፡ የሥራ ዕድል ፈጠራ የፖሊሲ አማካሪ ምክርቤት በ10 ዓመት የሥራ ዕድል ፈጠራ መሪ ዕቅዱ መሰረት ተቋቁሞ የሥራ ዕድል…

ኩባ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች  ማሳደግ እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኩባ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች ለማሳደግ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች። በኩባ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽብሩ ማሞ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኒ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸው ለተባበሩት…

የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በኢትዮጵያ ለ29ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን በኢትዮጵያ ለ29ኛ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ "ትምባሆ ያጨሳሉ? እንግዲያውስ ለማቆም ቆራጥ ይሁኑ" በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡…

የውጭ ሃገራትን ጣልቃ ገብነት በመቃወም ሃገራዊ አንድነትን ማስጠበቅ ያስፈልጋል – ሲኖዶሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2013 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየውን ጉባኤ አጠናቀቀ። ከቤተክርስቲያን ሰላም እስከ ሃገር ደህንነት፣ ከቀያቸው…