Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛውን ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ጉባዔ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል፡፡ ማህበራዊ ምርታማነት ለዘላቂ ዕድገት በሚል መሪ…

አምባሳደር ነቢል ከደቡብ ሱዳን ኢታማዦር ሹም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የመከላከያ ሰራዊት ዋና አዛዥ ጄኔራል ሳንቲኖ ደንግ ወል ጋር በሁለቱ አገራት የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል ፡፡ አምባሳደሩ መንግስት ትግራይ ክልልን…

ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ ለውጥ የሚያመጡና ብቃትን የሚጨምሩ ስራዎች ሊበረታቱ እንደሚገባ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረት ስልጠና ዋና መምሪያ የአዛዥነትና እስታፍ ኮሌጅ በቀረበው የኢትዮጵያ የሰላም ማሰልጠኛ ተቋም የካሪኩለም ክለሳ ወርክሾፕ ተካሂዷል ። የካሪኩለም ክለሳው የምድር ሀይልን ፣ የአየር ሀይልን ፣ የባህር ሀይልንና የሳይበር…

የቢሾፍቱ-ጨፌ ዶንሳ-ሰንዳፋ መንገድ ግንባታ 19 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) -የቢሾፍቱ-ጨፌ ዶንሳ-ሰንዳፋ የመንገድ ፕሮጄክት 19 በመቶ መድረሱ ተገለፀ። ፕሮጀክቱን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የሚያስገነባው ሲሆን 55 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ነው፡፡ ግንባታው በሀገር…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ የሐርቫርድ ቲ.ኤች ቻን የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት የ2021 ኔክስት ጄኔሬሽን ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የሐርቫርድ ቲ.ኤች ቻን የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት የ2021 ኔክስት ጄኔሬሽን ሽልማት አሸናፊ ሆኑ። የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ በበይነ መረብ የተካሄደ ሲሆን የትምህርት ክፍሉ ዲን ሚሼል ኤ. ዊሊያምስ፥…

ኢትዮጵያ ቡና በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳታፊ መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ከአዳማ ከተማ አቻ ተለያዩ፡፡ ረፋድ ላይ የተካሄደው ጨዋታ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል፡፡ አዳማ ከተማ በበላይ አባይነህ ጎል ጨዋታውን መምራት ቢችልም አበበ ጥላሁን ለቡናማዎቹ…

ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ ከዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት የአፍሪካ ቀንድና ምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ ከዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት የአፍሪካ ቀንድና የምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ ዳይሬክተር ሞሐመድ አብዲከር ጋር ተወያዩ። በውይይት ወቅት በተለያዩ ሃገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ዜጎችን…

በኢትዮጵያ የገጠር የገንዘብ ተቋማትን ለመደገፍ የሚውል የ26 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ (ኢፋድ) እና የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የገጠር የገንዘብ ተቋማትን ለመደገፍ የሚውል የ26 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ሊያደርጉ ነው፡፡ ድጋፉ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ በኩል ለገንዘብ ተቋማቱ የሚደርስ…

ባለሀብቶች በከተሞች ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባል – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለይም በትላልቅ ከተሞች ያለውን ከፍተኛ የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ የግል ባለሀብቶች የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አስገነዘቡ፡፡ በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ ያለመው ሠላም የመኖሪያ…

የኢትዮ ስዊድን የሁለትዮሽ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና በስዊድን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮበርት ራይድበርግ የተመራ የኢትዮ ስዊድን የሁለትዮሽ ምክክር ተካሄደ፡፡ በውይይቱ በሁለቱ ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነቶችና የልማት ትብብር…