Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ጦር አልሸባብን በመደምሰስና የሽብር ኢላማውን በማክሸፍ ቀጠናውን እያፀዳ መሆኑን ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጦር አልሸባብን በመደምሰስና የሽብር ኢላማውን በማክሸፍ ቀጠናውን እያፀዳ መሆኑን የአሚሶም ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄነራል ዳዮመንዴ ንደገያ ገለፁ። አዛዡ በሶማሊያ ስላለው ወቅታዊ የሠላም ማስከበር ሁኔታና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከኢፌዴሪ…

ፖሊስ ለህዳሴ ግድብ ጠንካራ የደጀን ኃይል መሆኑን በድጋሜ አረጋግጧል- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ፖሊስ ለህዳሴ ግድባችን ጠንካራ የደጀን ኃይል መሆኑን በድጋሜ አረጋግጧል ሲሉ ገለጹ። ኮሚሽነሩ ይህንን የገለጹት ዛሬ በወዳጅነት ፓርክ በተዘጋጀው የህዳሴው ግድብ ዋንጫ…

ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም የምስክርነት ጥበቃቸው ተነስቶ ዳግም ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም የምስክርነት ጥበቃቸው ተነስቶ ዳግም ፍርድ ቤት መቅረባቸውን ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ገለጸ። ወይዘሮ ኬሪያ ዛሬ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ጊዜ ቀጠሮ…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከስዊዘርላንድና ከኢንዶኔዥያ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ተቀማጭነታቸውን በአልጀርስ ካደረጉ ከስዊዘርላንድ አምባሳደር ሉካስ ሮዘን እና ከኢንዶኔዥያ አምባሳደር ቻሊፍ አክባር ጋር ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱም የሁለትዮሽ…

ሰበታ ከተማና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰበታ ከተማና ፋሲል ከነማ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ፡፡ 26 ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ከሰዓት ሰበታ ከተማና ፋሲል ከነማን አገናኝቷል፡፡ ጨዋታውም ያለምንም ግብ…

አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ግድቡ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ የህብረተሰቡ ሁሉን አቀፍ ተሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ የህብረተሰቡ ሁሉን አቀፍ ተሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ጥሪ አቀረበች። አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ከፋና…

የህክምና ቱሪዝምን በኢትዮጵያ ለማስፋፋት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህክምና ቱሪዝምን በኢትዮጵያ ለማስፋፋት ያለመ የውይይት ተካሄደ። መርሃ ግብሩ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እና በዋጋ ሜዲካል ሰርሺስ ትብብር የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። ለአይን ህክምናና ሌሎች የህክምና አገልግሎቶች…