Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ደንብ ሊሻሻል ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ደንብ ሊሻሻል መሆኑ ተገለጸ። የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ክፍያ ማሻሻያ ረቂቅ ደንብ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ…

በአዲስ አበባ ስታዲየም “ድምፃችን ለነፃነታችንና ለሉዓላዊነታችን” በሚል መሪ ቃል ለሚደረገው ፕሮግራም ለጊዜው ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ስታዲየም “ድምፃችን ለነፃነታችንና ለሉዓላዊነታችን” በሚል መሪ ቃል ለሚደረገው የአዲስ አበባ ወጣቶች ንቅናቄ መድረክ ለጊዜው ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆነዋል፡፡ ፕሮግራሙ በሰላም እንዲከናወን የአዲስ አበባ እና የፌደራል ፖሊስ…

የበለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የሙከራ ምርት መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የበለስ ቁጥር አንድ የስኳር ልማት ፕሮጀክት የስኳር የሙከራ ምርት ስራውን ዛሬ በተሳካ ሁኔታ መጀመሩን አስታውቋል። በቅርቡ በይፋ እንደሚመረቅ የሚጠበቀው ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ ሲገባ በዓመት ከ2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ስኳር ማምረት ይችላል…

የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባችንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና ቁርጠኝነታችንን በማደስ አጠናቀናል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልፅግና ቁርጠኝነት በማደስ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ኮሚቴው በወቅታዊና ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በማድረግ መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደ ሲሆን፤ የተለያዩ…

ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ከአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ሚሼል ሲዲቤ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የአፍሪካ መድኃኒቶች ኤጀንሲን (ኤ ኤም ኤ) በተመለከተ ከአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ሚሼል ሲዲቤ ጋር ተወያይተዋል ፡፡ መልዕክተኛዉ በአፍሪካ ህብረት መሪነት የተያዘዉን በመድኃኒቶች፣ በሕክምና ምርቶችና በተያያዥ…

44 ኢትዮጵያዊያን ከቤይሩት ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት 44 ኢትዮጵያዊያን ከቤይሩት ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ አቀባበል…

የአውሮፓ ህብረት ፋኦ በኢትዮጵያ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለሚያደርገው ጥረት 4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ዓለም አቀፉ የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) በኢትዮጵያ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለሚያደርገው ጥረት 4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ በህብረቱ የተደረገው ድጋፍ በአውሮፓ የህዝብ ጥበቃ እና ሰብአዊ እርዳታ ዘመቻ…

አቶ እርስቱ ይርዳ እና አቶ ሽመልስ አብዲሳ በእነሞር እና ኤነር ወረዳ ለሚገነባው ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጉራጌ ዞን እነሞር እና ኤነር ወረዳ የጉስባጃይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ፡፡ በጉራጌ ዞን እነሞር…

“ድምፃችን ለነፃነታችን” በሚል በመላ ሀገሪቱ ሰላማዊ ሠልፍ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ድምፃችን ለነፃነታችን” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ ወጣቶችን ያሳተፈ ሰልፍ ነገ እንደሚካሄድ ተገለፀ። ሰልፉ የውጭ ሀገራት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና የሚያሳድሩትን ጫና በመቃወም የሚከናወን ነው ተብሏል።…

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 122 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያስተማራቸውን 122 የህክምና ዶክተሮች አስመረቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው በጤናው ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ ተማሪዎችን እያፈራ ይገኛል፡፡…