Fana: At a Speed of Life!

በሞጣ ከተማ የእርቅና የአብሮነት ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ብሄራዊ ክልልላዊ መንግስት በሞጣ ከተማ የእርቅና የአብሮነት ፕሮግራም ተካሂዷል። የሞጣ ከተማ ከንቲባ አቶ የሸዋስ አንዱአለም ታህሳስ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ተፈጥሮ በነረበረው ችግር በእምነት ተቀማት፣ በንብረትና በሰው ህይወት…

የኢትዮ-ጅቡቲ ስታንዳርድ ጌጅ አክሲዮን ማህበር ከ1 ሚሊየን ቶን በላይ ገቢና ወጪ ዕቃዎችን አጓጓዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትራንስፖርት ሚኒስቴር ተጠሪ ከሆኑት ተቋማት ውስጥ አንዱ የሆነው የኢትዮ-ጅቡቲ ስታንዳርድ ጌጅ አክሲዮን ማህበር የስራ እንቅስቃሴ በመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ተጎብኝቷል ። የኢትዮ-ጅቡቲ ስታንዳርድ ጌጅ አክሲዮን ማህበር በዘንድሮው በጀት…

ቦርዱ ለሁለት ዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢ ቡድኖች እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከዓለም አቀፍ ሪፐብሊካን ኢንስቲቲዩት (IRI) ለዓለም አቀፍ የዴሞክራቲክ ኢንስቲቲዮት (NDI) የምርጫ ታዛቢ ቡድን የምርጫ መታዘብ እውቅና መስጠቱን አስታውቋል። ቦርዱ የድርጅቶቹ የጋራ የታዛቢ ቡድን ያቀረበውን…

ሩሲያ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ጥቅም ለማዋል በምታደርገው ጥረት ድጋፍ ታደርጋለች- አምባሳደር የቭጊኒ ተርኪንየቭጊኒ ተርኪን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ጥቅም ለማዋል በምታደርገው ጥረት ሩሲያ የዘርፉ የሰው ሃይል አቅም ግንባታ ላይ ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር የቭጊኒ ተርኪን ገለጹ። ኢትዮጵያና ሩሲያ ከዚህ ቀደም የነበሩ ስምምነቶች…

አየር መንገዱ በ15ኛው የጋና አፍሪካ ቢዝነስ ውድድር የወርቅ ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ15ኛው የጋና አፍሪካ ቢዝነስ ውድድር በማሸነፍ የወርቅ ተሸላሚ ሆነ፡፡ የአፍሪካ ሃገራትን በማስተሳሰር ያበረከተው አስተዋፅኦ ከፍተኛ በመሆኑ ነው አየር መንገዱ ተሸላሚ የሆነው፡፡ የአየር መንገዱ የአፍሪካ…

በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዳግም የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሊከሰት ይችላል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዳግም የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ይከሰታል መባሉን ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለስደት ተዳርገዋል፡፡ የሃገሪቱ መንግስት በጎማ ከተማ ዳግም የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሊከሰት እንደሚችልና የከተማዋ ነዋሪዎችም ከተማዋን…

ቆዳው እስከ 15 ነጥብ 8 ሴንቲ ሜትር የሚለጠጠው ግለሰብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቆዳው እስከ 15 ነጥብ 8 ሴንቲ ሜትር የሚለጠጠው እንግሊዛዊው ግለሰብ ሁኔታ ግርምትን ፈጥሯል፡፡ ጋሪ ተርነር የተባው እንግሊዛዊው ግለሰብ ቆዳውን እስከ 15 ነጥብ 8 ሴንቲ ሜትር ወይም 6 ነጥብ 25 ኢንች ድረስ ማርዘም ይችላል…