መፈንቅለ መንግስቱን የመሩት ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ የማሊ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት ሆኑ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሊ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ወታደራዊ መሪውን ኮሎኔል አሲሚ ጎይታን የሃገሪቱ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት አድርጎ ሰየመ፡፡
ኮሎኔል ጎይታ ከቀናት በፊት በመፈንቅለ መንግስት ስልጣኑን ከያዙ በኋላ የሃገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት እንደሆኑ ማወጃቸው…