የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ከተማ የ2021 የዓለም አቀፍ ራዕይ ለዜሮ የመኪና አደጋ ተጋላጭነት ሽልማት ተረከበች Meseret Demissu May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ የ2021 የዓለም አቀፍ ራዕይ ለዜሮ የመኪና አደጋ ተጋላጭነት ሽልማት ተረከበች፡፡ የአሜሪካው ብሄራዊ ማዕከል ለምቹ መንገድ ኤፍ አይ ኤ (FIA) ከተባለ ፋውንዴሽን ጋር በመሆን ነው ምርጫውን ያካሄዱት።…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም በማዕከላዊ ምስራቅ ሪጅን የ4ጂ ኤል ቲ አድቫንስ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት አስጀመረ Meseret Demissu May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በማዕከላዊ ምስራቅ ሪጅን በሐረር፣ አወዳይና ሀረማያ ከተሞች የ4ጂ ኤል ቲ አድቫንስ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት አስጀመረ። ኢትዮ-ቴሌኮም በማዕከላዊ ምስራቅ ሪጅን ያስጀመረው የ4ጂ ኤል ቲ አድቫንስድ የሞባይል ኢንተርኔት…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ክልል ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ Feven Bishaw May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በክልሉ የ12 ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከ600 በላይ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ፡፡ የማበረታቻ ሽልማት መድረኩ " ጥራት ያለው ትምህርት በማቅረብ ብቃት ያለው ዜጋ የማፍራት ሃላፊነታችንን እንወጣ "…
ስፓርት ሲዳማ ቡና ወላይታ ዲቻን አሸነፈ Feven Bishaw May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ወላይታ ዲቻን 2 ለ 1 አሸነፈ፡፡ 26 ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ረፋድ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሲዳማ ቡናን ከወላይታ ዲቻ አገነኝቷል፡፡ በጨዋታው ሲዳማ ቡና ወላይታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ500 ሚሊየን ብር የሚገነባው የድሬዳዋ ሽንሌ የኮንክሪት አስፓልት መንገድ ሥራ ተጀመረ Meseret Demissu May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከድሬዳዋ ሽንሌ በ500 ሚሊየን ብር የሚገነባው የ6 ኪሎ ሜትር የኮንክሪት አስፓልት መንገድ ስራ ፕሮጄክት ተጀመረ። የመንገድ ስራው በሁለት የግንባታ ምእራፍ ተከፍሎ የሚከናወነው ይህ መንገድ በአንድ አመት ተኩል የሚጠናቀቅ ይሆናል ተብሏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የሃገር በቀል እሴቶች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ፣ አብሮነትና ብሔራዊ መግባባት ትልቅ ትርጉም አላቸው – የሰላም ሚኒስቴር Meseret Demissu May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር በቀል እሴቶች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ፣ አብሮነትና ብሔራዊ መግባባት ትልቅ ትርጉም እንዳላቸው የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ። ከሁለት አመት በፊት በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ሰብአዊነት ያሳዩ ሰዎች “የሰውነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫው ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲ ምሁራን፣ ከኢትዮጵያ ፕሮፌሰሮች ምክር ቤት አባላትና ከፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ Feven Bishaw May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫን አስመልክቶ የከፍተኛ ትምህርትና ጥራት አግባብነት በሚል ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምሁራን ከኢትዮጵያ ፕሮፌሰሮች ምክር ቤት አባላትና ከፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሂዷል፡፡…
ቢዝነስ ኒያላ ኢንሹራንስ ለህዳሴ ግድብ የ26 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ ፈፀመ Tibebu Kebede May 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኒያላ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የ26 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ ፈፀመ። በስነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙ ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች ኩባንያው ለፈፀመው የቦንድ ግዢ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ኒያላ ኢንሹራንስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ Meseret Demissu May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሊቀ መንበር እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ መጀመሩን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው፥ "አያሌ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ የሚከናወነው የሥራ…
ቢዝነስ የብሩህ የንግድና ፈጠራ ሀሳብ ውድድር 20 አሸናፊዎች ሽልማት ተበረከተላቸው Tibebu Kebede May 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ዙር የብሩህ የንግድና ፈጠራ ሀሳብ ውድድር አሸናፊ ለሆኑ 20 የስራ ፈጣሪዎች ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡ የንግድና ፈጠራ ሀሳብ ውድድሩ የስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ከተለያዮ አጋር አካላት ጋር በመተባበር…