ከ228 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እያደረኩ ነው – የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጎዴ አሻራ መርሀግብር ከ228 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ።
የመምሪያው ሀላፊ አቶ ቃልኪዳን ሸፈራው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት በዞኑ…