በደቡብ ክልል ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ የሚያስተባብር ግብረ ሀይል ተቋቁሞ እየሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በደቡብ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ የሚያስተባብርና የሚመራ ግብረ ሀይል አቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገለፀ፡፡
ግብረ ሀይሉ በጉራጌ ዞን ምስራቅ መስቃን ወረዳ በመገኘት በአካባቢው እርቅ እንዲፈጸምና…