Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ የሚያስተባብር ግብረ ሀይል ተቋቁሞ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በደቡብ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ የሚያስተባብርና የሚመራ ግብረ ሀይል አቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገለፀ፡፡ ግብረ ሀይሉ በጉራጌ ዞን ምስራቅ መስቃን ወረዳ በመገኘት በአካባቢው እርቅ እንዲፈጸምና…

ኢትዮጵያ የዩኔስኮ የኮሚቴ 1970 ስምምነት አባል ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም (የዩኔስኮ) የ1970 ስምምነት ኮሚቴ አባል ሆና ተመረጠች። ምርጫው የተካሄደው የስምምነቱ አባል ሃገራት ባካሄዱት ስድስኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው።…

ኢትዮጵያን “የአፍሪካ ኢኖቬሽን መዳረሻ” ለማድረግ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"አዲሷን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መዳረሻ ኢትዮጵያን እናስስ" በሚል ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎችና የአሜሪካ ባለሃብቶች የተሳተፉበት የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ ኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት እየሰራቻቸው ያሉ ስራዎች…

ቪያሪያል የዩሮፓ ሊግ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቪያሪያል ማንቼስተር ዩናይትድን በማሸነፍ የ2020/21 የዩሮፓ ሊግ አሸናፊ ሆኗል። ደበኛ ክፍለ ጊዜ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል፡፡ ሞሬኖ ለቢጫ ሰርጓጆቹ በ29ኛው ደቃቃ ላይ የመሪነቷን ጎል ሲያስቆጥር ማንቼስተር ዩናይትድ…