Fana: At a Speed of Life!

የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ከሰብዓዊ መብቶች አጠባበቅ አንጻር በብዙ መልኩ የተሳካ ነበር – ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ከሰብዓዊ መብቶች አጠባበቅ አንጻር በብዙ መልኩ የተሳካ እንደነበር የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ድምፅ መስጫ ቀን የተደረገ…

“ኢትዮጵያን እናልብስ” የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በሀዋሳ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮጵያን እናልብስ” በሚል መሪ ቃል 3ኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ የመትከል መርሀ ግብር በሀዋሳ ከተማ ተጀመረ፡፡ የዘንድሮው ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሐዋሳ ከተማ 3 ሚሊየን ችግኞችን…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የኢንዱስትሪ ትስስር ፖሊሲ የህግ ማዕቀፎች ማረጋገጫ አውደ ጥናት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ምርምር ተቋማትና የኢንዱስትሪ ትስስር ፖሊሲ የህግ ማዕቀፎች ማረጋገጫ አውደጥናት በቢሾፍቱ ከተማ ተካሄደ። ዩኒቨርሲቲዎች፣ የምርምር ተቋማት፣ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት፣ መንግስትና ኢንዱስትሪዎችን የሚያስተሳስር…

ከ50 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የቁልምሳ ምርምር ማዕከል 71 ሔክታር መሬት ማልማት የሚያስችል የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክት አስገንብቶ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የመስኖ ልማት ፕሮጀክቱ በ ኤ ጂ ፒ አማካኝነት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ…

የጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ 22 ዓመት ከ6 ወር የእስር ቅጣት ተወሰነበት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ-አሜሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድ ገዳይ ዴሬክ ሾቪን 22 አመት ከ6 ወራት የእስር ቅጣት ተወሰነበት፡፡ የቀድሞው ፖሊስ ባልደረባ የሆነው ሾቪን ጆርጅ ፍሎይድን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉ ይታወሳል፡፡ ባለፈው የፈረንጆቹ አመት የተፈጸመው ግድያ…

በሚዛን አማን ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት ሰዎችን በጫነች ባጃጅ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ በአደጋው ህይወታቸው ካለፈው በተጨማሪ በአራት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን በቤንች ሸኮ ዞን ትራፊክ ፖሊስ መምሪያ…

750 ሚሊየን ብር ወጪ የሚደረግበት የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ በይፋ ተጀመረ፡፡ በ750 ሚሊየን ብር የሚገነባው ሁለተኛው ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ሥራ በቻይናው የሲቪል ስራ…

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የግሪን ሪቮሉሺን አፍሪካ ጥምረት ሊቀመንበር ሀይለማሪያም ደሳለኝ የተመራ ልዑክ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተወያይተዋል። የልዑክ ቡድኑ የግሪን ሪቮሉሺን አፍሪካ ጥምረት ፕሬዚዳንት የሆኑትን…

የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ተመስርቷል። በትግራይ ክልል በተከሰተው የፀጥታ ችግርና ከመጠለያ ጣቢያው አመሰራረት ክፍተት ምክንያት የተዘጉት የሽመልባና ህፃፅ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች በአማራ ክልል ሰሜን…

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ  በዛሬው እለት ከ2 ሺህ 400 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል። ዪኒቨርሲቲው በዛሬው እለት ለስምንተኛ ጊዜ  ያስመረቃቸው ተማሪዎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ በተለያዩ መረሃ ግብሮች ያሰለጠናቸው መሆኑን በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ…