በዓለም በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን አልፏል፡፡
እስካሁን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ168 ሚሊየን 535 ሺህ በላይ ሲሆን፥ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡…
እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር በአጣዬ አካባቢ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር በአጣዬ አካባቢ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አድርጓል፡፡
ማህበሩ በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በኤፍራታና ግድም፣ በቀወት፣ በአንጾኪያ ገምዛ ወረዳዎች እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አዋሳኝ…
አቶ ደመቀ መኮንን ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናስር ቦሪታ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸው ወቅትም የሃገራቱን የሁለትዮሽና ዓለም አቀፋዊ ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል፡፡…
ኢትዮጵያዊያን ለመላው አፍሪካ የነፃነት ቀንዲል ሆናን እንድትዘልቅ በጋራ እንረባረብ – ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን 58ተኛ ዓመት የአፍሪካ ህብረት የምስረታ መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈዋል።
የመላው አፍሪካውያን የአንድነት ጥላ ምልክት ለሆነው…
በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡
በፕሮግራሙ መዝግያ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ፌስቲቫሉ ደማቅና የማይረሳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ዝግጅቱ፣ ኢትዮጵያ ትልቅ ሀብት…
መገናኛ ብዙሃን የሕዳሴ ግድብ መረጃዎችን በሚጠበቅባቸው ልክ በመስጠት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመገናኛ ብዙሃን ስለ ሕዳሴ ግድብ ትክክለኛውን መረጃ ለሕዝቡና ለዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ በሚፈለገው ልክ በመስጠት ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ።
የሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤትና የኢትዮጵያ መገናኛ…
ብሔራዊ የአየር ጠባይ አገልግሎት ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት የሚጎለብትበትን መንገድ በጋራ መቀየስ የሚያስችል ብሔራዊ የአየር ጠባይ አገልግሎት ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ።
ማዕቀፉ ሁለት ዓመት በመውሰድ ለአየር ጠባይ ተጋላጭ በሆኑ መስኮች ከሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር…