የሀገር ውስጥ ዜና ለትምህርት ቤቶች “ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ” የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ ሆነ Meseret Demissu May 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትምህርት ቤት አስተዳደር ሠራተኞች እና ለመምህራን የኮሮና ቫይረስ ሥርጭትን መከላከል እና ለቁጥጥር ሥራ የግንዛቤ ማስጨበጫ ለመስጠት “ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ” መተግበሪያ ይፋ ሆነ። የግንዛቤ ማስጨበጫ መተግበሪያው ከኮሮና ቫይረስ ጋር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ላላት ግንኙነት ዋጋ እንደምትሰጥና ድጋፏን እንደምትቀጥል ገለጸች Meseret Demissu May 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከአፍሪካ ጋር ላላት ግንኙነት ዋጋ እንደምትሰጥ እና ድጋፏን እንደምትቀጥል የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ለአፍሪካ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸው አፍሪካውያን…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ የጣለችው የቪዛ ክልከላ በግዳጅ ፖሊሲ ለማስቀየር የተወሰደ እርምጃ ነው – ምሁራን Feven Bishaw May 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በኢትዮጵያ የስራ ሃላፊዎች ላይ የጣለችው የቪዛ ክልከላ ሀገሪቱን በግዳጅ ፖሊሲዋን ለማስቀየር የተወሰደ እርምጃ ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የሰላምና ደህንነትና የፖለቲካ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቪዛ ክልከላው የኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን የፖሊሲ ነጻነት የመንሳት ምልክት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Tibebu Kebede May 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ የስራ ኃላፊዎች ላይ የጣለው የቪዛ ክልከላ የሁለቱን ሃገራት የ120 አመታት ግንኙነት ቁመና የማይመጥን መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ጋዜጣዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ዋነኛው ምሰሶ የህብረተሰቡ በጎነት በመሆኑ ሁሉም ሠላምን ለማስጠበቅ በጋራ መስራት ይገባዋል- አቶ ገዱ አንዳርጋቸው Meseret Demissu May 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ዋነኛው ምሰሶ የህብረተሰቡ በጎነት በመሆኑ ሁሉም ሠላምን ለማስጠበቅ በጋራ መስራት ይገባዋል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለጹ። ይህ የተባለው የወሎ ዩኒቨርስቲ የመቅደላ አምባ ዩኒቨርስቲና የደቡብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ ሕብረት የሚካሄዳው የግድቡ ድርድር ትክክለኛ የመፍትሄ መንገድ መሆኑን ቻይና ገለጸች Meseret Demissu May 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ በአፍሪካ ሕብረት አስተባባሪነት የሚካሄደው የሦስትዮሽ ድርድር ትክክለኛ የመፍትሄ መንገድ መሆኑን በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ምክትል የልዑክ ኃላፊ ዢ ቲያን አስታወቁ። ዢ ቲያን በተለይ ለአዲስ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሱዳን በጎሳ ግጭቶች ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች Meseret Demissu May 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በጎሳ ግጭት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃለች፡፡ ሀገሪቱ በጎሳ ግጭት በተጎዱ አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከማወጇም ባለፈ የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሏም ነው የተነገረው፡፡ ሁከቱ በሱዳን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአውስትራሊያ የሚገኙ የዳያስፖራ አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄዱ Meseret Demissu May 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ የሚገኙ የዳያስፖራ አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያና በቀጣይ መከናወን በሚገባቸው ተግባራት ላይ የበይነ መረብ ውይይት አካሄደዋል። በውይይቱ መግቢያ ላይ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ሙክታር ከድር…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ ከእንግሊዝ የድርቅ መከላከል እና የሰብዓዊ ጉዳዮች ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ Meseret Awoke May 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የድርቅ መከላከልና የሰብዓዊ ጉዳዮች ልዩ መልዕክተኛ ሚስተር ኒክ ዳየር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ትግራይ ክልልን የተመለከቱ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ያለን ሃብታችን መቶ ሚሊየን ህዝብ መሆኑን አውቀን ኢትዮጵያችንን ለመቀየር በጋራ እንቁም- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede May 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ያለን ሃብታችን መቶ ሚሊየን ህዝብ መሆኑን አውቀን ኢትዮጵያችንን ለመቀየር በጋራ እንቁም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ። ኢትዮጵያዊያን ብዙ ያለን፤ ያንንም የማናውቅ፤ ማጠንከር የሚገባንን፣…