በክልሉ በአሸባሪው ህወሃት ቡድን በሰብዓዊ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ላይ የተፈጸመውን ጥቃት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የተሰማውን ሀዘን ገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የሰብዓዊ ድጋፍ በሚሰጡ ዜጎች ላይ በአሸባሪው ሕወሃት ርዝራዥ በደረሰው ጥቃት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል።
የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ÷ የህወሃት አሸባሪ ርዝራዥ ቡድን…