የበልግ ወቅት የአየር ጠባይ ግምገማና መጪው የክረምት ወቅት ትንበያ
https://www.youtube.com/watch?v=WqQ5mXM7ryc
ናይጄሪያ ከኮቪድ19 ህግ ጥሰት ጋር በተያያዘ 90 መንገደኞችን እያፈላለገች ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ናይጄሪያ የኮቪድ19 ህግ ጥሰዋል ያለቻቸውን 90 መንገደኞች እያፈላለገች ነው፡፡
መንገደኞቹ በቅርቡ ከብራዚል፣ ከህንድ እና ከቱርክ የመጡ መሆናቸው ታውቋል፡፡
ተፈላጊዎቹ ከፈረንጆቹ ግንቦት 8 እስከ 15…
የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ተቋም “ሲንቄ ባንክ” ተብሎ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፤2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ተቋም ወደ ባንክ በማደግ "ሲንቄ ባንክ በመባል ዛሬ ተመስርቷል፡፡
በምስረታው የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ አባገዳዎች፣ ሐደ ሲንቄዎችና የባንኩ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡
ባንኩ በ7 ቢሊየን ብር ካፒታል…
ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ጉባዔ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰባተኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ጉባዔ ዛሬ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተጀመረ።
“ምርምር ለዘላቂ ልማት በኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀው ጉባዔ 20 የምርምር ውጤቶች ቀርበው ውይይት እንደሚደረጉባቸው ይጠበቃል።…
ከ44 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)44 ሚሊየን 737 ሺህ 757ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
ልዩ ልዩ የገቢና ወጪ ኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት ከግንቦት 7 እስከ ግንቦት 12 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት…
በአጣየ እና አካባቢው የወደሙ ንብረቶች መልሶ ለመገንባት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ በአጣየ እና አካባቢው የወደሙ ንብረቶች መልሶ ለመገንባት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ።
ከዚህ ውስጥ 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብሩለመልሶ ግንባታ የሚያስፈልግ ሲሆን…
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የምርምር ሳምንት ተከፈተ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የምርምር ሳምንት ተከፈተ።
መርሐ-ግብሩ ''ምርመር ለሰላምና ለሀገር ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል የሚከናወን ነው።
በዚህም ምርመር ለሰላምና ለሀገር ግንባታ የሚኖረው ሚና ላይ ትኩረት ያደረጉ…
በመዲናዋ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ግንባታቸውን ለማጠናቀቅ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ የሜጋ ፕሮጀክቶች ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ ሜጋ ፕሮጀክቶች ጽህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ…
ያለፉት ሦስት ዓመታት የውሃ፣ የመስኖ እና የኢነርጂ ዘርፍ የዜጎችን መሰረታዊ ፍላጎት ማሟላት ላይ አተኩሯል – ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለፉት ሦስት ዓመታት የውሃ፣ የመስኖ እና የኢነርጂ ዘርፍ የኢትዮጵያ ብልጽግና ራዕይ ዐበይት የስኬት ምዕራፎች መሰረታዊ ፍላጎቶችን በማሟላት ዜጎች ክብራቸውን የጠበቀ ሕይወት እንዲኖሩ በማድረግ ላይ ማተኮራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…