የሀገር ውስጥ ዜና ኮርፖሬሽኑ ከሁለት የንግድ ባንኮች ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ Feven Bishaw Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከአዋሽ ባንክና ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢጋድ ሚኒስትሮች ምክር ቤት 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ በስኬት በመጠናቀቁ ደስታውን ገለጸ Tibebu Kebede Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 72ኛው ልዩ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሚኒስትሮች ምክር ቤት አትዮጵያ ያካሄደቸው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ በስኬት በመጠናቀቁ ደስታውን ገልጿል፡፡ ለምርጫው ስኬት በተለያየ መልኩ ድጋፍ ላደረጉ አባል ሃገራት እና ተቋማት…
የዜና ቪዲዮዎች በሳዑዲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በቅርቡ ወደ ሃገራቸው ለመመለስ እየተሰራ ነው- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Amare Asrat Jun 24, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=Fyiz_drFdmg
የዜና ቪዲዮዎች የህወሃት አሸባሪ ቡድን ያሰራጨው ፕሮፓጋንዳ ሃሰት ነው – መከላከያ ሚኒስቴር Amare Asrat Jun 24, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=yMvT0C5OkeE
የዜና ቪዲዮዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ Amare Asrat Jun 24, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=YpCADjhS9UQ
የሀገር ውስጥ ዜና የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ Tibebu Kebede Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ፡፡ ስብሰባው በምርጫው አጠቃላይ ሂደትና አጋጥመዋል ባሏቸው ችግሮችና ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር፡፡ የምክር ቤቱ አባላት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ በሰላም መርጦ መግባቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎበኘ Meseret Awoke Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስና የሶማሊ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ሙስጠፋ ሙሃመድ ማካተቱን ከሶማሊ ብዙሃን መገኛኛ ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከፑሽኪን አደባባይ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው መንገድ ለትራፊክ እንቅስቃሴ ክፍት ሆነ Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከፑሽኪን አደባባይ ተነስቶ በጎፋ ማዞሪያ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው ዋና የመንገድ ክፍል ለትራፊክ እንቅስቃሴ ክፍት ተደርጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከፑሽኪን አደባባይ ወደ ጎተራ ማሳለጫ የሚወስደው መንገድ 320 ሜትር ርዝመት ያለው የዋሻ ስራን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ94 ሚሊየን ዶላር የሚከናወን የመስኖና የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ94 ሚሊየን ዶላር ወይም በ4 ቢሊየን ብር የከርሰ ምድር ውሃ የመስኖ ልማትና የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለማከናወን የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል። ስምምነቱን የመስኖ ልማት ኮሚሽን ከኮሪያ ሩራል ኮሙዩኒቲ ኮኦፖሬሽን ከተባለ ድርጅት ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከተለያዩ የግልና የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው። በቅርቡ በኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የተመረቀው የላሙ ወደብ በኢትዮጵያ፣ ኬንያና ደቡብ ሱዳን የተጀመረ የጋራ ፕሮጀክት ነው፡፡…