ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከትግራይ እና ከአማራ ክልሎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመመለስ እና ለማቋቋም የሚያስችሉ የትብብር መንገዶችን በተመለከተ ከትግራይ እና ከአማራ ክልሎች ከተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች፣ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት እና ምሁራን ጋር…