Fana: At a Speed of Life!

የፀጥታው ምክር ቤት ሱዳን እና ግብጽ በአፍሪካ ህብረት መሪነት እየተካሄደ ያለውን ድርድር እንዲያከብሩ የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የፀጥታው ምክር ቤት ሱዳን እና ግብጽ በአፍሪካ ህብረት መሪነት እየተካሄደ ያለውን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር እንዲያከብሩ የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ጠየቀች፡፡ ኢትዮጵያ ለፀጥታው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት በጻፈችው ደብዳቤ ሱዳን…

በካናዳ በበጀት ዓመቱ ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ከ376 ሺህ ዶላር ባላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ በካናዳ በተለያዩ ግዛቶች ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ376 ሺህ ዶላር ባላይ ገቢ መሰብሰቡን በካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ በካናዳ የተቋቋመው የጥምረት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የማኒቶባ ቻፕተር በካናዳ የኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ የጋዜጠኞች ቡድን በኬንያ ላሙ ጉብኝት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የመንግስትና የግል መገናኛ ብዙሀን የተውጣጡ የጋዜጠኞች ቡድን በኬንያ የላሙ ወደብን መጎብኘት ጀምረዋል። የላሙ ክልል ምክትል ገዢ አብዱል ከሪም ኢትዮጵያውያን እና ኬንያውያን በሁለት አገር የሚኖሩ አንድ ዜጎች መሆናቸውን ገልጸዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ በነገው እለት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ክፍት እንደሚሆኑ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው እለት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ክፍት እንደሚሆኑ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ሳምንት ለ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ሰኞ በተዘጉ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ምትክ ነገ የሥራ ቀን እንደሚሆን መገለጹን…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ታዬ ከጽህፈት ቤቱ ዳይሬክተር ሬና ጌላኒ እና ምክትል ዳይሬክተር ጋዳ ኤልታሂር ጋር…

የምርጫ ውጤትን ጨምሮ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ክልሎች መድረሳቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ውጤትን ጨምሮ የምርጫ ቁሳቁስ ከሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ወደ 13ቱ የምርጫ ክልሎች መድረሳቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ አስታወቀ፡፡ የማስተባበሪያው ሃላፊ አቶ ሙሉጌታ አክሊሉ ለጣቢያችን እንዳሉት፥ ከ1 ሺህ 128ቱ ምርጫ…

የህዝብን ድምፅ የበላይነት አክብሮ እንደሚንቀሳቀስ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ዴሞክራሲ ለሀገሪቱ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ የህዝብ ድምፅ የበላይነትን አክብሮ እንደሚንቀሳቀስ በሲዳማ ክልል 12 የፖለቲካ ፖርቲዎች በአባልነት የያዘው የጋራ ምክር ቤት አስታውቋል። የጋራ ምክር ቤቱ 6ኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ በሀዋሳ…

ለዘላቂ ሠላምና ልማት አብሮነታችንንና አንድነታችንን እናጠናክራለን- የቡለን ወረዳ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በይቅርታ ተሻግረን ለዘላቂ ሠላምና ልማት አብሮነታችንና አንድነታችንን አጠናክረን እናስቀጥላለን ሲሉ በእርቀ ሰላም ኮንፈረስ ላይ የተገኙ የቡለን ወረዳ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ በመተከል ዞን ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታትና…

የበጀት ዕቅዱ ለዋጋ ንረት ትኩረት እንዲሰጥ ኮሚቴው ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የገቢ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የበጀት ዕቅዱ ለዋጋ ንረት ትኩረት እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ ኮሚቴው ከገንዘብ ሚኒስቴር አስረጂዎች ጋር ባካሄደው የውይይት መድረክ አዲሱ የበጀት ዕቅድ ለዋጋ…