Fana: At a Speed of Life!

የደብረ ብርሃን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 337 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የደብረ ብርሃን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በዛሬው እለት 337 ተማሪዎች አስመረቀ። ተመራቂ ተማሪዎቹ 247 ቱ የደረጃ አራት የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ሲሆኑ  94ቱ ደግሞ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ባለሞያዎች ናቸው። በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ…

የቆላ አጋዘን የገደለ 100 ከብት ወይም ተመጣጣኝ ካሳ እንዲከፍል አባ ገዳዎች ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብጃታ ሻላ ብሔራዊ ፓርክ ህልውናው አደጋ ላይ የወደቀውን የቆላ አጋዘን የገደለ ሰው 100 ከብት ወይም ተመጣጣኝ ካሳ እንዲከፍል የአርሲ ነገሌ ወረዳ የዳዌ ደቦ አብዩ ጎሳ አባገዳዎች ውሳኔ አሳለፉ። ውሳኔው የቆላ አጋዘን የመጥፋት አደጋ ስጋቱን…

በመንግስት ብቻ የሚሰራ ልማት ባለመኖሩ ህዝቡ ዋነኛ የልማት አቅም መሆን አለበት- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ብቻ የሚሰራ ልማት ባለመኖሩ ህዝቡ ዋነኛ የልማት አቅም በመሆን ከመንግስት ጎን መሰለፍ አለበት" ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን አመያ ወረዳ ልማት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ…

የኮንሶ ዞን የሰገን ዙሪያ ወረዳ ቡርጂ አማሮና ደራሼ ልዩ ወረዳዎች የጋራ ዕርቀ ሰላም ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኮንሶ ዞን የሰገን ዙሪያ ወረዳ ቡርጂ አማሮና ደራሼ ልዩ ወረዳዎች የጋራ ዕርቀ ሰላም ጉባኤ በዛሬው ዕለት በሰገን ከተማ ተካሂዷል። በዕርቀ ሰላም ጉባኤው የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ፣ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኅላፊዎችና…

እንደአባቶቻችን ከተባበርን ማንም አይደፍረንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “እንደአባቶቻችን ከተባበርን ማንም አይደፍረንም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። በአንድነት ፓርክ እየተካሄደ ባለው የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) የአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ ማስጀመሪያ ዝግጅት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት…

የኦሮሚያ ልማት ማህበር ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአራዳ ክፍለ ከተማ የኦሮሚያ ልማት ማህበር ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ፣የኦሮሚያ ልማት ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አባዱላ ገመዳ፣ የአራዳ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሃና የሺንጉስ ፣…

በሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፋ ሙሃመድ የተመራ ልዑክ ጎዴ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፋ ሙሃመድ የተመራው የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጎዴ ከተማ ገብቷል። ከፕሬዝዳንቱ ጋር የኢፌዲሪ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለና የኢፌዲሪ ሴቶች ህፃናትና…

የአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ ማስጀመሪያ ዝግጅት በአንድነት ፓርክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር (አልማ) የአማራ ባህል ማዕከል ግንባታ ማስጀመሪያ ዝግጅት በአንድነት ፓርክ ተካሂዷል። በመድረኩ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንን ጨምሮ በርካታ እንግዶች ታድመዋል። እንደ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን 4ለ 1 አሸንፏል። ለሲዳማ ቡና ኦኪኪ አፎላቢ በ6፣ 38 እና 71ኛው ደቂቃ ጎል በማስቆጠር ሃትሪክ ሲሰራ አራተኛውን ጎል ይገዙ ቦጋለ አስቆጥሯል። ለጅማ አባጅፋር ብቸኛዋን…

ኢትዮጵያ በአለም አቀፉ የድሮን ኮንግረንስ ላይ በተጋባዥነት ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ሸንዠን እየተካሄደ በሚገኘው 5ኛው አለም አቀፍ የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ኮንግረንስ 2021 ኢትዮጵያ በክብር ተጋባዥነት ተሳትፋለች። የዘንድሮው 5ኛው አለም አቀፍ የሰው አልባ አውሮፕላን ኮንግረንስ 2021 በቻይና ሸንዠን…