በክረምቱ በትምህርት ዘርፍ 25 ቢሊየን ብር የሚገመት የዜግነት አገልግሎት ይከናወናል – ዶክተር ቶላ በሪሶ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በክረምቱ ወቅት በትምህርት ዘርፍ 25 ቢሊየን ብር የሚገመት የዜግነት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን ታቅዶ ወደ ተግባራዊ ስራ መገባቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ አስታወቁ።
ዶክተር ቶላ በሪሶ…