Fana: At a Speed of Life!

የበየነመረብ ስነ-ምግባር- በዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የበይነመረብ ስነ-ምግባርን በተመለከተ ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ ከጀርመን በርሊን ሀሳብ አጋርተውናል ፤ ስለፍቃደኝነታቸው እና በዚሁ ጉዳይ ላይ ሀሳባችውን በጽሁፍ ስላጋሩን ከልብ እናመሰግናለን፡፡ ዶክተር ፀጋዬ…

በ205 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የታርጫ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በዳውሮ ዞን በ205 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የታርጫ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ አኖሩ። የከተማው ነዋሪ የታርጫ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግር አሳሳቢ…

በመዲናዋ ሁለተኛው ዙር የፅዳት ዘመቻ ንቅናቄ መርሐ-ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሁለተኛው ዙር የፅዳት ዘመቻ ንቅናቄ መርሐ-ግብር ተጀምሯል። መርሐ-ግብሩ ለሁለት ወራት የሚቆይ ሲሆን “የከተማችን የፍሳሽ ማስተላለፊያ መስመሮች የውኃ መውረጃ እንጂ የቆሻሻ መጣያ አይደሉም" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።…

የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከሃገር ውጪ የመጀመሪያውን የመመስረቻ ጉባኤ አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሠላም ግንባታ፣ የአብሮነትና የመከባበር የጋራ ዕሴቶችን አጠናክሮ መስራት የሚያስችለውን የመመስረቻ ጉባኤ ከሃገር ውጪ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካ አካሄደ። ጉባኤው የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና…

በአዲስ አበባ ከ246 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቂርቆስ ክፍለ ከተማ እና በ246 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ፕሮጀክቶቹ ለ3 ሺህ 292 ሰዎች ጊዜያዊ እና ቋሚ የስራ ዕድል እንደሚፈጥሩም ተገልጿል፡፡ ከዚህ ባለፈም…

ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የሶስቱ ሃገራት ብሄራዊ ገለልተኛ የተመራማሪዎች ቡድን ባዘጋጀው መርሃ ግብር መሰረት እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በኦታዋ የኢፌዴሪ ኤምባሲ እና ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥምረት በካናዳ በጋራ ባዘጋጁት የዌቢናር ስብሰባ ላይ የህዳሴ ግድብን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ ደመቀ…

ሁለተኛው የኢትዮ-ብራዚል የጋራ ፖለቲካዊ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁለተኛው የኢትዮ-ብራዚል የጋራ ፖለቲካዊ ምክክር ተካሄደ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የብራዚል አቻቸው አምባሳደር ኬኔት ዲኖሪንጋ የተሳተፉበት ሁለተኛው የኢትዮ-ብራዚል ፖለቲካዊ ምክክር የጋራ ክልላዊና ዓለም አቀፍ…

3ኛው ዙር አረንጓዴ አሻራን አስመልክቶ ተቀማጭነታቸውን በኢትዮጵያ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት ገለጸ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሦስተኛው ዙር አረንጓዴ አሻራን አስመልክቶ ተቀማጭነታቸውን በኢትዮጵያ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት ገለጻ ተደረገ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በተከናወነው ገለጻ ተቀማጭነታቸውን በኢትዮጵያ ያደረጉ በርካታ…