Fana: At a Speed of Life!

አቶ እርስቱ ይርዳ ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ለሚገነባው የሳውላ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ለሚገነባው የሳውላ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከዚህ ቀደም የዞኑ ህዝብ ካቀረባቸው የመሰረተ ልማት…

አዲስ ገቢ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 30 ቀን ወደተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች እንዲገቡ ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ገቢ ተማሪዎች እስከ ግንቦት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ወደተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች እንዲገቡ ይደረጋል ሲል የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት አሟልተው የተገኙ ተማሪዎች…

አዲሱ የቴክኒክና ሙያ ፖሊሲ  የተያዙ የልማት ዕቅዶችን የሚያሳካ ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተዘጋጀው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ በየሴክተሩ የተያዙ የልማት ዕቅዶችን የሚያሳካ ነው ሲሉ የዘርፉ ባለድርሻ  እና አጋር አካላት ገለፁ፡፡ ይህ የተገለጸው ኤጀንሲው በዘርፉ ፖሊሲና ስትራቴጂው ላይ ግንዛቤ…

የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚካሄደውን የውጭ ጣልቃ ገብነት አወገዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)መሠረቱን በአሜሪካ ያደረገው የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚካሄደውን የውጭ ጣልቃ ገብነት አወገዘ። ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ የምርጫ ሂደት ውስጥ ጣልቃ የሚገቡ ወይም አንድ…

ኤጀንሲው ከከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ለሲቲ-ኔት እና ስማርት ሰርቪስ ዴሊቨሪ ትግበራ ጥናት ለማድረግ ከከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…

የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓስፊክ መንግስታት ድርጅት ለዶ/ር አርከበ እቁባይ ድጋፉን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓስፊክ መንግስታት ድርጅት የአምባሳደሮች ኮሚቴ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ህብረት ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት በእጩነት ለቀረቡት ለዶክተር አርከበ እቁባይ ድጋፉን ገለፀ።…

በመዲናዋ የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን መመሪያ በተላለፉ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ ከትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥና አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን መመሪያ በተላለፉ ከ1ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ከትራንስፖርት…

በትግራይ ደቡባዊ ዞን የተማሪዎች ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ደቡባዊ ዞን ትምህርት ለማስጀመር የተማሪዎች ምዝገባ መጀመሩን በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የዞኑ ማህበራዊ ጉዳይ መመሪያ አስታወቀ። የመምሪያው አስተባባሪ አቶ አብርሃ ደሳለው እንደገለጹት፤ የተማሪዎች ምዝገባ የተጀመረው በሁለተኛና አንደኛ…

በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችል የ2 ወራት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችል የሁለት ወራት ንቅናቄ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮወ ሃላፊ ዶክተር ዮሃንስ ጫላ ከፋና ዜና መጽሄት ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ንቅናቄው…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ዲቻ ባህርዳር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻ ባህርዳር ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ። የወላይታ ዲቻን ማሸነፊያ ግቦች በዘንድሮ የውድድር ዓመት ጥሩ ብቃት እያሳየ የሚገኘው ወጣቱ ተጫዎች ቸርነት ጉግሳ በ55ኛ እና 76ኛው ደቂቃዎች ላይ ማስቆጠሩን…