አቶ እርስቱ ይርዳ ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ለሚገነባው የሳውላ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ ከ190 ሚሊየን ብር በላይ ለሚገነባው የሳውላ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከዚህ ቀደም የዞኑ ህዝብ ካቀረባቸው የመሰረተ ልማት…