Fana: At a Speed of Life!

ለኤጀንሲው ተጠሪ የሆኑ የልማት ድርጅቶች በበጀት ዓመቱ 9 ወራት ከ59 ቢሊየን ብር በላይ አተረፉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ተጠሪ የሆኑ የልማት ድርጅቶች በበጀት ዓመቱ 9 ወራት ከታክስ በፊት 46 ነጥብ 95 ቢሊየን ትርፍ ለማግኘት አቅደው 59 ነጥብ 78 ቢሊየን ብር አተረፉ፡፡ በዚህም የዕቅዱን…

ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል – የሥራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ እድል እንደተፈጠረላቸው የፌዴራል የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከክልል ስራ እድል ፈጠራ አካላት ጋር በመሆን የዘጠኝ ወራት…

የባህርዳር ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ በተዘጋጀው የባህርዳር ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ላይ የሚመክር የማህበረሰብ የውይይት መድረክ በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። የተዘጋጀው መዋቅራዊ ፕላን ባህርዳርን አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነትን ሊያጎናፅፋት የሚችል…

ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ የክረምት ዝናብ በተወሰኑ የኢትዮጵያ ክፍሎች ተፅዕኖ እንደሚኖረው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ የተወሰኑ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የክረምት ዝናብ ተፅዕኖ ውስጥ እንደሚወድቁ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኤጀንሲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አህመዲን አብዱልከሪም…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጤናው ዘርፍ የሚተገበሩ የጥራት ማሻሻያ ስራዎች አስደሳች ናቸው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጤና አገልግሎቱን ለማሻሻል እየተተገበሩ ያሉ የግንባታ ማስፋፊያዎች የጥራት ማሻሻያ ሪፎርም ስራዎች አስደሳች ናቸው ሲሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሚኒስትሯ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወረቀት አልባ የዲጂታል አገልግሎት ትግበራ መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወረቀት አልባ የዲጂታል አገልግሎት ትግበራ መጀመሩን አስታውቋል። ከወረቀት ነፃ አሠራሩ የፋይናንስ ግዥ እና የሰው ኃይሉን በአግባቡ ለማስተዳደር እንደሚያግዝ ተገልጿል። ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ዛሬ ለምርቃት…

ዘጠነኛው የጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጅ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባህር ዳር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጅ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው። በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሺን ቴክኖሎጅ ኢንስቲቱዩት ባዘጋጀው በዚሁ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ፥ ስለ ጥጥ፣…

የአፍሪካ ህብረት በቻድ ዴሞክራሲያዊ ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ህብረት በቻድ ዴሞክራሲያዊ ሽግግር እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር የሃገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኢድሪስ ዴቢ በውጊያ ወቅት በደረሰባቸው የመቁሰል አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ይታወሳል፡፡…

በትግራይ ክልል የኮቪድ19 ነፃ የስልክ ጥሪ ማዕከልን በድጋሚ ስራ ለማስጀመር ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ክልል የኮቪድ19 ነፃ የስልክ ጥሪ ማዕከልን በድጋሚ ስራ ለማስጀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በትብብር ለመስራት መስማማቱን አስታወቀ። የጥሪ ማዕከሉ ከኮሮና ቫይረስ መረጃዎች በተጨማሪ ከወባ፣ ኩፍኝ ፣ ኮሌራ እና…